https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ሀገራት እውነታቸውን ከራሳቸው ባሕል እና ማንነት አንጻር በሰፊው መተረክ አለባቸው - የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማኀበር ፕሬዝዳንት
የአፍሪካ ሀገራት እውነታቸውን ከራሳቸው ባሕል እና ማንነት አንጻር በሰፊው መተረክ አለባቸው - የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማኀበር ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት እውነታቸውን ከራሳቸው ባሕል እና ማንነት አንጻር በሰፊው መተረክ አለባቸው - የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማኀበር ፕሬዝዳንት "አፍሪካ ውስጥ ስላለው ጉዳይ ሌላው እንዳይናገር ማስቆም አንችልም። በዓለም አቀፉ ሰሜናዊ ክፍል የሚገኙ የሙያ... 28.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-28T19:10+0300
2025-08-28T19:10+0300
2025-08-28T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1c/1408690_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_4af53d5c16fa43025c87b1be5f9565a3.jpg
የአፍሪካ ሀገራት እውነታቸውን ከራሳቸው ባሕል እና ማንነት አንጻር በሰፊው መተረክ አለባቸው - የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማኀበር ፕሬዝዳንት "አፍሪካ ውስጥ ስላለው ጉዳይ ሌላው እንዳይናገር ማስቆም አንችልም። በዓለም አቀፉ ሰሜናዊ ክፍል የሚገኙ የሙያ አጋሮቻችንንም ስለ አሕጉሪቱ አንዳይዘግቡ ማስቆም አንችልም። የምንችለው የአፍሪካን ያልተነገረ እና ትክክለኛ አጀንዳ በሰፊው መንገር ነው" ሲሉ ማርጋሬት ጁኩኮ (ፕ/ር) አስረድተዋል። ፕሮፌሰሯ በተለይ ጋዜጠኞች እና የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ላይ ምን መሠራት እንዳለበትም ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ሀገራት እውነታቸውን ከራሳቸው ባሕል እና ማንነት አንጻር በሰፊው መተረክ አለባቸው - የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማኀበር ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት እውነታቸውን ከራሳቸው ባሕል እና ማንነት አንጻር በሰፊው መተረክ አለባቸው - የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማኀበር ፕሬዝዳንት
2025-08-28T19:10+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1c/1408690_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_bf05848edcbb348f76232330567b4c35.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሀገራት እውነታቸውን ከራሳቸው ባሕል እና ማንነት አንጻር በሰፊው መተረክ አለባቸው - የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማኀበር ፕሬዝዳንት
19:10 28.08.2025 (የተሻሻለ: 19:14 28.08.2025) የአፍሪካ ሀገራት እውነታቸውን ከራሳቸው ባሕል እና ማንነት አንጻር በሰፊው መተረክ አለባቸው - የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማኀበር ፕሬዝዳንት
"አፍሪካ ውስጥ ስላለው ጉዳይ ሌላው እንዳይናገር ማስቆም አንችልም። በዓለም አቀፉ ሰሜናዊ ክፍል የሚገኙ የሙያ አጋሮቻችንንም ስለ አሕጉሪቱ አንዳይዘግቡ ማስቆም አንችልም። የምንችለው የአፍሪካን ያልተነገረ እና ትክክለኛ አጀንዳ በሰፊው መንገር ነው" ሲሉ ማርጋሬት ጁኩኮ (ፕ/ር) አስረድተዋል።
ፕሮፌሰሯ በተለይ ጋዜጠኞች እና የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ላይ ምን መሠራት እንዳለበትም ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X