https://amh.sputniknews.africa
የጤናው ዘርፍ የቴክኖሎጂ ዐቢዮት በአፍሪካ
የጤናው ዘርፍ የቴክኖሎጂ ዐቢዮት በአፍሪካ
Sputnik አፍሪካ
ዶ/ር ሶስተንስ አክለውም፡- 28.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-28T18:56+0300
2025-08-28T18:56+0300
2025-08-28T18:56+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1c/1408331_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_c4d564aaee831ac735036e5bc1b4fadb.jpg
የጤናው ዘርፍ የቴክኖሎጂ ዐቢዮት በአፍሪካ
Sputnik አፍሪካ
“የዲጂታል መሩ ጤና የወደፊቱ የዓለም ስርዓተ ለውጥ ነው። ፕላኔታችን የዓለም ምጣኔ ሐብት ነው። የዲጂታል መር ጤና ቅንጦት ሳይሆን መሠረታዊ ጉዳይ ነው። የእናቶች ሞት፣ ዕድሜያቸው የገፉ ሰዎች፣ በፅኑ ህመም ያሉ ህመምተኞች ባሉበት ሁኔታ የዲጂታል መር ጤና ተግዳሮቶቹን የመቋቋሚያ ሁነኛ መላ እየሆነ መጥቷል” ሲሉ የፓን - አፍሪካ ዲፕሎማቲክ ማኅበር ዋና ኃላፊ ዶ/ር ሶስተንስ ባጉሜምሄ ተናግረዋል።
ዶ/ር ሶስተንስ አክለውም፡-
“የእርዳታ ድጋፍ መቋረጥ የዓለማችን ዋነኛ እክሎች ቢሆኑም የተለያዩ ዲጂታል መር የጤና ባለድርሻዎች እንዳተባበሩ በማድረግ በዋሻው ጫፍ ላይ ጮራ እንዲፈነጥቅ የሚያደርግ ነው'' ብለዋል።
በዚህ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም አቅራቢው የእርዳታ መቋረጥን ተከትሎ የሚመጡ ችግሮችን ለመቅረፍ እንዲሁም ለሁሉም ብሩህ የወደፊትን ለመፍጠር የእርስ በርስ ትብብርና ፈጠራ ስለሚያበረክቷቸው ቁልፍ ሚናዎች ለመወያየት የፓን - አፍሪካ ዲፕሎማቲክ ማኅበር ዋና ኃላፊ ዶ/ር ሶስተንስ ባጉሜምሄን እና ሌሎች የአህጉሪቱ የጤና ዘርፉ ከፍተኛ ባለሙያዎችን ጋብዟቸዋል።
ዶ/ር ሶስተንስ አክለውም፡- “የእርዳታ ድጋፍ መቋረጥ የዓለማችን ዋነኛ እክሎች ቢሆኑም የተለያዩ ዲጂታል መር የጤና ባለድርሻዎች እንዳተባበሩ በማድረግ በዋሻው ጫፍ ላይ ጮራ እንዲፈነጥቅ የሚያደርግ ነው'' ብለዋል።በዚህ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም አቅራቢው የእርዳታ መቋረጥን ተከትሎ የሚመጡ ችግሮችን ለመቅረፍ እንዲሁም ለሁሉም ብሩህ የወደፊትን ለመፍጠር የእርስ በርስ ትብብርና ፈጠራ ስለሚያበረክቷቸው ቁልፍ ሚናዎች ለመወያየት የፓን - አፍሪካ ዲፕሎማቲክ ማኅበር ዋና ኃላፊ ዶ/ር ሶስተንስ ባጉሜምሄን እና ሌሎች የአህጉሪቱ የጤና ዘርፉ ከፍተኛ ባለሙያዎችን ጋብዟቸዋል።ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts – Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1c/1408331_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_c44a755e2954dd3d6e0b3c352474a022.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
የጤናው ዘርፍ የቴክኖሎጂ ዐቢዮት በአፍሪካ
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
“የዲጂታል መሩ ጤና የወደፊቱ የዓለም ስርዓተ ለውጥ ነው። ፕላኔታችን የዓለም ምጣኔ ሐብት ነው። የዲጂታል መር ጤና ቅንጦት ሳይሆን መሠረታዊ ጉዳይ ነው። የእናቶች ሞት፣ ዕድሜያቸው የገፉ ሰዎች፣ በፅኑ ህመም ያሉ ህመምተኞች ባሉበት ሁኔታ የዲጂታል መር ጤና ተግዳሮቶቹን የመቋቋሚያ ሁነኛ መላ እየሆነ መጥቷል” ሲሉ የፓን - አፍሪካ ዲፕሎማቲክ ማኅበር ዋና ኃላፊ ዶ/ር ሶስተንስ ባጉሜምሄ ተናግረዋል።
“የእርዳታ ድጋፍ መቋረጥ የዓለማችን ዋነኛ እክሎች ቢሆኑም የተለያዩ ዲጂታል መር የጤና ባለድርሻዎች እንዳተባበሩ በማድረግ በዋሻው ጫፍ ላይ ጮራ እንዲፈነጥቅ የሚያደርግ ነው'' ብለዋል።
በዚህ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም አቅራቢው የእርዳታ መቋረጥን ተከትሎ የሚመጡ ችግሮችን ለመቅረፍ እንዲሁም ለሁሉም ብሩህ የወደፊትን ለመፍጠር የእርስ በርስ ትብብርና ፈጠራ ስለሚያበረክቷቸው ቁልፍ ሚናዎች ለመወያየት የፓን - አፍሪካ ዲፕሎማቲክ ማኅበር ዋና ኃላፊ ዶ/ር ሶስተንስ ባጉሜምሄን እና ሌሎች የአህጉሪቱ የጤና ዘርፉ ከፍተኛ ባለሙያዎችን ጋብዟቸዋል።