https://amh.sputniknews.africa
ደቡብ አፍሪካ "ሰው ሰራሽ ረሃብ" እና "የዘር ማጥፋት ፍላጎቶችን" በመጥቀስ በጋዛ አፋጣኝ የተኩስ አቁም እንዲተገበር አሳሰበች
ደቡብ አፍሪካ "ሰው ሰራሽ ረሃብ" እና "የዘር ማጥፋት ፍላጎቶችን" በመጥቀስ በጋዛ አፋጣኝ የተኩስ አቁም እንዲተገበር አሳሰበች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ "ሰው ሰራሽ ረሃብ" እና "የዘር ማጥፋት ፍላጎቶችን" በመጥቀስ በጋዛ አፋጣኝ የተኩስ አቁም እንዲተገበር አሳሰበች "በፍልስጤማውያን ላይ የቀጠለው ግድያ ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ በመምጣቱ ሰብዓዊ ቀውሱን ለማስቆም የተኩስ... 28.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-28T16:16+0300
2025-08-28T16:16+0300
2025-08-28T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1c/1407135_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_d2f9e9791319560c14325c68ae5ea144.jpg
ደቡብ አፍሪካ "ሰው ሰራሽ ረሃብ" እና "የዘር ማጥፋት ፍላጎቶችን" በመጥቀስ በጋዛ አፋጣኝ የተኩስ አቁም እንዲተገበር አሳሰበች "በፍልስጤማውያን ላይ የቀጠለው ግድያ ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ በመምጣቱ ሰብዓዊ ቀውሱን ለማስቆም የተኩስ አቁም አስፈላጊ መሆኑን እናሳስባለን" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮናልድ ላሞላ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። ሚኒስትሩ የተመድ የጋራ ሪፖርት በጋዛ የተከሰተውን "ሰው ሰራሽ ረሃብ" ማረጋገጡን አንስተዋል፡፡ ይህ የሆነው ጊዜያዊ እርምጃዎችን ወይም የተኩስ አቁም ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግ ባለመቻሉ ነው በማለት ደቡብ አፍሪካ እስራኤል ላይ በዓለም አቀፉ የፍትሕ ፍርድ ቤት ባቀረበችው የዘር ማጥፋት ክስ ላይ ያነሳችውን ስጋት አስተጋብተዋል። ሚኒስትሩ ሁለቱም ወገኖች ታጋቾች እና የፖለቲካ እስረኞችን እንዲፈቱ በድጋሚ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1c/1407135_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_308a067a790b0ac80d7984c49d8c25af.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካ "ሰው ሰራሽ ረሃብ" እና "የዘር ማጥፋት ፍላጎቶችን" በመጥቀስ በጋዛ አፋጣኝ የተኩስ አቁም እንዲተገበር አሳሰበች
16:16 28.08.2025 (የተሻሻለ: 16:24 28.08.2025) ደቡብ አፍሪካ "ሰው ሰራሽ ረሃብ" እና "የዘር ማጥፋት ፍላጎቶችን" በመጥቀስ በጋዛ አፋጣኝ የተኩስ አቁም እንዲተገበር አሳሰበች
"በፍልስጤማውያን ላይ የቀጠለው ግድያ ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ በመምጣቱ ሰብዓዊ ቀውሱን ለማስቆም የተኩስ አቁም አስፈላጊ መሆኑን እናሳስባለን" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮናልድ ላሞላ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
ሚኒስትሩ የተመድ የጋራ ሪፖርት በጋዛ የተከሰተውን "ሰው ሰራሽ ረሃብ" ማረጋገጡን አንስተዋል፡፡ ይህ የሆነው ጊዜያዊ እርምጃዎችን ወይም የተኩስ አቁም ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግ ባለመቻሉ ነው በማለት ደቡብ አፍሪካ እስራኤል ላይ በዓለም አቀፉ የፍትሕ ፍርድ ቤት ባቀረበችው የዘር ማጥፋት ክስ ላይ ያነሳችውን ስጋት አስተጋብተዋል።
ሚኒስትሩ ሁለቱም ወገኖች ታጋቾች እና የፖለቲካ እስረኞችን እንዲፈቱ በድጋሚ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X