https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካን መልካም ገጽታ በሰፊው የሚገልጥ አሕጉራዊ ሚዲያ ማቋቋም እንደሚገባ የጋዜጠኝነት እና የመገናኛ ብዙኃን ተመራማሪው ገለፁ
የአፍሪካን መልካም ገጽታ በሰፊው የሚገልጥ አሕጉራዊ ሚዲያ ማቋቋም እንደሚገባ የጋዜጠኝነት እና የመገናኛ ብዙኃን ተመራማሪው ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካን መልካም ገጽታ በሰፊው የሚገልጥ አሕጉራዊ ሚዲያ ማቋቋም እንደሚገባ የጋዜጠኝነት እና የመገናኛ ብዙኃን ተመራማሪው ገለፁ አብዛኞቹ ዓለም አቀፍ የውጭ ሚዲያዎች አፍሪካን በዓሉታ በመተረክ የተጠመዱ መሆናቸውን፤ ከ15ኛው የምስራቅ አፍሪካ... 27.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-27T18:25+0300
2025-08-27T18:25+0300
2025-08-27T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1b/1401100_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_98fb369cedbf0d18b76645dd7e3770b3.jpg
የአፍሪካን መልካም ገጽታ በሰፊው የሚገልጥ አሕጉራዊ ሚዲያ ማቋቋም እንደሚገባ የጋዜጠኝነት እና የመገናኛ ብዙኃን ተመራማሪው ገለፁ አብዛኞቹ ዓለም አቀፍ የውጭ ሚዲያዎች አፍሪካን በዓሉታ በመተረክ የተጠመዱ መሆናቸውን፤ ከ15ኛው የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማኀበር ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን የሰጡት፤ በዳሬሰላም ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና የመገናኛ ብዙኃን ት/ቤት መምህር እና ተመራማሪ ማሊካ ዮሴፍ ንጊኒላ ተናግረዋል። "ስለአፍሪካ የምታያቸው አብዛኞቹ ታሪኮች የጦርነት፣ የአደጋ፣ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት እና የመሳሰሉት ናቸው። ነገር ግን በአፍሪካ ውስጥ ብዙ ያልተነገሩ ጥሩ ታሪኮች አሉ" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካን መልካም ገጽታ በሰፊው የሚገልጥ አሕጉራዊ ሚዲያ ማቋቋም እንደሚገባ የጋዜጠኝነት እና የመገናኛ ብዙኃን ተመራማሪው ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካን መልካም ገጽታ በሰፊው የሚገልጥ አሕጉራዊ ሚዲያ ማቋቋም እንደሚገባ የጋዜጠኝነት እና የመገናኛ ብዙኃን ተመራማሪው ገለፁ
2025-08-27T18:25+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1b/1401100_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_c4cd75873a4c6100ea6973bf9b6a3f6f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካን መልካም ገጽታ በሰፊው የሚገልጥ አሕጉራዊ ሚዲያ ማቋቋም እንደሚገባ የጋዜጠኝነት እና የመገናኛ ብዙኃን ተመራማሪው ገለፁ
18:25 27.08.2025 (የተሻሻለ: 18:34 27.08.2025) የአፍሪካን መልካም ገጽታ በሰፊው የሚገልጥ አሕጉራዊ ሚዲያ ማቋቋም እንደሚገባ የጋዜጠኝነት እና የመገናኛ ብዙኃን ተመራማሪው ገለፁ
አብዛኞቹ ዓለም አቀፍ የውጭ ሚዲያዎች አፍሪካን በዓሉታ በመተረክ የተጠመዱ መሆናቸውን፤ ከ15ኛው የምስራቅ አፍሪካ ኮሙኒኬሽን ማኀበር ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን የሰጡት፤ በዳሬሰላም ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና የመገናኛ ብዙኃን ት/ቤት መምህር እና ተመራማሪ ማሊካ ዮሴፍ ንጊኒላ ተናግረዋል።
"ስለአፍሪካ የምታያቸው አብዛኞቹ ታሪኮች የጦርነት፣ የአደጋ፣ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት እና የመሳሰሉት ናቸው። ነገር ግን በአፍሪካ ውስጥ ብዙ ያልተነገሩ ጥሩ ታሪኮች አሉ" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X