https://amh.sputniknews.africa
በአፍሪካ ላይ የሚነዙ ጭፍን ጥላቻዋችን ለመመከት የአሕጉሪቱ ጋዜጠኞች በጋራ ሊሠሩ ይገባል - የዘርፉ ምሑር
በአፍሪካ ላይ የሚነዙ ጭፍን ጥላቻዋችን ለመመከት የአሕጉሪቱ ጋዜጠኞች በጋራ ሊሠሩ ይገባል - የዘርፉ ምሑር
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ ላይ የሚነዙ ጭፍን ጥላቻዋችን ለመመከት የአሕጉሪቱ ጋዜጠኞች በጋራ ሊሠሩ ይገባል - የዘርፉ ምሑር በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሚኒኬሽን ትምህርት ክፍል ረ/ፕሮፌሰር ዮሐንስ ሽፈራው፤ አሕጉሪቱን የሚያጠለሹ ትርክቶች ላይ ብርሃን... 27.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-27T18:07+0300
2025-08-27T18:07+0300
2025-08-27T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1b/1400546_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_0f96fffb58e351e152052d9442127dc1.jpg
በአፍሪካ ላይ የሚነዙ ጭፍን ጥላቻዋችን ለመመከት የአሕጉሪቱ ጋዜጠኞች በጋራ ሊሠሩ ይገባል - የዘርፉ ምሑር በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሚኒኬሽን ትምህርት ክፍል ረ/ፕሮፌሰር ዮሐንስ ሽፈራው፤ አሕጉሪቱን የሚያጠለሹ ትርክቶች ላይ ብርሃን ለመዝራት የአፍሪካ ሀገራት በጋዜጠኝነት መሠረተ ልማት እና የሙያ ብቃት ላይ በትኩረት ሊሠሩ እንደሚገባ በአዲስ አበባ ከተካሄደው 15ኛው የምስራቅ አፍሪካ ኮሚኒኬሽን ማኀበር ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ሙያውን በማላቅ ከአፍሪካ እይታ አንጻር ዓለምን መድረስ እና እውነተኛዋን አፍሪካ መግለጥ ይገባል" ሲሉም አስገንዝበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በአፍሪካ ላይ የሚነዙ ጭፍን ጥላቻዋችን ለመመከት የአሕጉሪቱ ጋዜጠኞች በጋራ ሊሠሩ ይገባል - የዘርፉ ምሑር
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ ላይ የሚነዙ ጭፍን ጥላቻዋችን ለመመከት የአሕጉሪቱ ጋዜጠኞች በጋራ ሊሠሩ ይገባል - የዘርፉ ምሑር
2025-08-27T18:07+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1b/1400546_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_4089ad3b8d878a435075810052ceabf2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአፍሪካ ላይ የሚነዙ ጭፍን ጥላቻዋችን ለመመከት የአሕጉሪቱ ጋዜጠኞች በጋራ ሊሠሩ ይገባል - የዘርፉ ምሑር
18:07 27.08.2025 (የተሻሻለ: 18:14 27.08.2025) በአፍሪካ ላይ የሚነዙ ጭፍን ጥላቻዋችን ለመመከት የአሕጉሪቱ ጋዜጠኞች በጋራ ሊሠሩ ይገባል - የዘርፉ ምሑር
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሚኒኬሽን ትምህርት ክፍል ረ/ፕሮፌሰር ዮሐንስ ሽፈራው፤ አሕጉሪቱን የሚያጠለሹ ትርክቶች ላይ ብርሃን ለመዝራት የአፍሪካ ሀገራት በጋዜጠኝነት መሠረተ ልማት እና የሙያ ብቃት ላይ በትኩረት ሊሠሩ እንደሚገባ በአዲስ አበባ ከተካሄደው 15ኛው የምስራቅ አፍሪካ ኮሚኒኬሽን ማኀበር ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ሙያውን በማላቅ ከአፍሪካ እይታ አንጻር ዓለምን መድረስ እና እውነተኛዋን አፍሪካ መግለጥ ይገባል" ሲሉም አስገንዝበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X