https://amh.sputniknews.africa
አፄ ኃይለ ሥላሴ የተከበረች እና የታፈረች ሀገር የምትገነባው በጥበብ እና በዕውቀት መሆኑን በሚገባ የተገነዘቡ መሪ ነበሩ - አንጋፋው ጋዜጠኛ
አፄ ኃይለ ሥላሴ የተከበረች እና የታፈረች ሀገር የምትገነባው በጥበብ እና በዕውቀት መሆኑን በሚገባ የተገነዘቡ መሪ ነበሩ - አንጋፋው ጋዜጠኛ
Sputnik አፍሪካ
አፄ ኃይለ ሥላሴ የተከበረች እና የታፈረች ሀገር የምትገነባው በጥበብ እና በዕውቀት መሆኑን በሚገባ የተገነዘቡ መሪ ነበሩ - አንጋፋው ጋዜጠኛ ዛሬ ታስቦ የሚውለውን የንጉሱን ህልፈተ ህይወት 50ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ... 27.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-27T17:56+0300
2025-08-27T17:56+0300
2025-08-27T18:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1b/1400095_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_ae69c4433908187f18833a109967f2e4.jpg
አፄ ኃይለ ሥላሴ የተከበረች እና የታፈረች ሀገር የምትገነባው በጥበብ እና በዕውቀት መሆኑን በሚገባ የተገነዘቡ መሪ ነበሩ - አንጋፋው ጋዜጠኛ ዛሬ ታስቦ የሚውለውን የንጉሱን ህልፈተ ህይወት 50ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ የነበራቸው ጋዜጠኛ እና የታሪክ አዋቂው ጥበቡ በለጠ፤ አፄ ኃይለ ሥላሴ ሀገራቸውን በሥልጣኔ ከፍ ለማድረግ እና ተደማጭነቷን ለማሳደግ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን ማከናወናቸውን አውስተዋል። "ጃንሆይ ከሩሲያ እስከ ፈረንሳይ ድረስ ያሉትን አውራ ታሪኮች እያወቁ ያደጉ ናቸው። ወደ ሥልጣን ከመጡ በኋላም በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ሥልጣኔዎችን አይተዋል። በአንጻሩም አፍሪካ በባርነት ይደርስባት የነበረውን ግፍ ስለሚያውቁ፤ ሀገራቸውን ከፍ ለማድረግ ለጥበብ፣ ዕውቀት እና ትምህርት ልዩ ትኩረት ይሰጡ ነበር" ብለዋል።◻ ጋዜጠኛው ኢትዮጵያ በንጉሱ ጊዜ በተለይም በጥቁር ሕዝቦች ዘንድ የነበራትን ሥፍራም አስታውሰዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፄ ኃይለ ሥላሴ የተከበረች እና የታፈረች ሀገር የምትገነባው በጥበብ እና በዕውቀት መሆኑን በሚገባ የተገነዘቡ መሪ ነበሩ - አንጋፋው ጋዜጠኛ
Sputnik አፍሪካ
አፄ ኃይለ ሥላሴ የተከበረች እና የታፈረች ሀገር የምትገነባው በጥበብ እና በዕውቀት መሆኑን በሚገባ የተገነዘቡ መሪ ነበሩ - አንጋፋው ጋዜጠኛ
2025-08-27T17:56+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1b/1400095_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_6a71c0128be15c599db01a29d6df9449.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፄ ኃይለ ሥላሴ የተከበረች እና የታፈረች ሀገር የምትገነባው በጥበብ እና በዕውቀት መሆኑን በሚገባ የተገነዘቡ መሪ ነበሩ - አንጋፋው ጋዜጠኛ
17:56 27.08.2025 (የተሻሻለ: 18:04 27.08.2025) አፄ ኃይለ ሥላሴ የተከበረች እና የታፈረች ሀገር የምትገነባው በጥበብ እና በዕውቀት መሆኑን በሚገባ የተገነዘቡ መሪ ነበሩ - አንጋፋው ጋዜጠኛ
ዛሬ ታስቦ የሚውለውን የንጉሱን ህልፈተ ህይወት 50ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ የነበራቸው ጋዜጠኛ እና የታሪክ አዋቂው ጥበቡ በለጠ፤ አፄ ኃይለ ሥላሴ ሀገራቸውን በሥልጣኔ ከፍ ለማድረግ እና ተደማጭነቷን ለማሳደግ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን ማከናወናቸውን አውስተዋል።
"ጃንሆይ ከሩሲያ እስከ ፈረንሳይ ድረስ ያሉትን አውራ ታሪኮች እያወቁ ያደጉ ናቸው። ወደ ሥልጣን ከመጡ በኋላም በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ሥልጣኔዎችን አይተዋል። በአንጻሩም አፍሪካ በባርነት ይደርስባት የነበረውን ግፍ ስለሚያውቁ፤ ሀገራቸውን ከፍ ለማድረግ ለጥበብ፣ ዕውቀት እና ትምህርት ልዩ ትኩረት ይሰጡ ነበር" ብለዋል።
◻ ጋዜጠኛው ኢትዮጵያ በንጉሱ ጊዜ በተለይም በጥቁር ሕዝቦች ዘንድ የነበራትን ሥፍራም አስታውሰዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X