ሩሲያ በዩክሬን ያለውን ግጭት በፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለመፍታት አሁንም ቁርጠኛ ነች - የክሬምሊን ቃል አቀባይ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ በዩክሬን ያለውን ግጭት በፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለመፍታት አሁንም ቁርጠኛ ነች - የክሬምሊን ቃል አቀባይ
ሩሲያ በዩክሬን ያለውን ግጭት በፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለመፍታት አሁንም ቁርጠኛ ነች - የክሬምሊን ቃል አቀባይ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.08.2025
ሰብስክራይብ

ሩሲያ በዩክሬን ያለውን ግጭት በፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለመፍታት አሁንም ቁርጠኛ ነች - የክሬምሊን ቃል አቀባይ

የዲሚትሪ ፔስኮቭ ቁልፍ መግለጫዎች፦

▪ በዩክሬን ያለው ግጭት ውስብስብና በሩሲያ የተቀሰቀሰ አይደለም።

▪ በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል ለሚካሄደው አዲስ ድርድር ትክክለኛ ቀን አልተቆረጠም።

▪ የደህንነት ዋስትናዎች ለዩክሬን ገጭት መፍትሄ ቁልፍ ከሆኑ ጉዳዮች አንዱ ነው።

▪ በፑቲን እና በትራምፕ መካከል በአላስካ የተካሄደው ውይይት ከፍተኛ ትርጉም ያለው እና አስፈላጊ ነበር።

▪ ሩሲያ ትራምፕ በዩክሬን ያለው ሁኔታ እንዲፈታ የሚያደርጉት የማሸማገል ጥረት እንደሚቀጥል ተስፋ ታደርጋለች፤ ጥረታቸውም አስፈላጊ እንደሆነ ታምናለች።

▪ በዩክሬን ጉዳይ ላይ በሩሲያ እና በአሜሪካ መካከል የሚሠሩ ሥራዎች ውጤት እንዲያመጡ ለሕዝብ ይፋ ባልሆነ መንገድ መከናወን አለባቸው።

▪ ሩሲያ የአውሮፓ ሀገራት ወታደሮች በዩክሬን ግዛት ላይ ሊኖራቸው ስለሚችለው ተሳትፎ በተመለከተ በአውሮፓ የሚደረጉ ውይይቶችን በአሉታዊ መልኩ ትመለከታለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0