https://amh.sputniknews.africa
በአፍሪካ የጋዜጠኝነት ትምህርት ተግዳሮትና ተስፋዎቹ
በአፍሪካ የጋዜጠኝነት ትምህርት ተግዳሮትና ተስፋዎቹ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ የጋዜጠኛነት ትምህርትን ዳግም ማጤን በርካታ ችግሮችን እንደሚፈታ ይታመናል። በዚህም የዘርፉን ጠቀሜታ እና ተፅዕኖ ለማሳደግ እምቅ መፍትሔዎችን የሚያመጣ እንደመሆኑ በዚህ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም አቅራቢው በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ... 26.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-26T18:26+0300
2025-08-26T18:26+0300
2025-08-26T18:26+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1a/1393314_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_bf7d1281467af14ca0011df600aadf44.jpg
በአፍሪካ የጋዜጠኝነት ትምህርት ተግዳሮትና ተስፋዎቹ
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ የጋዜጠኝነት ትምህርት ተግዳሮትና ተስፋዎቹ
የአፍሪካ የጋዜጠኛነት ትምህርትን ዳግም ማጤን በርካታ ችግሮችን እንደሚፈታ ይታመናል። በዚህም የዘርፉን ጠቀሜታ እና ተፅዕኖ ለማሳደግ እምቅ መፍትሔዎችን የሚያመጣ እንደመሆኑ በዚህ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም አቅራቢው በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነትና ተግባቦት ት/ቤት መምህራን የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻን እና ዶ/ር አብዲሳ ዘርዓይን በመጋበዝ ጥልቅ ወይይት አከናውኗል።ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts – Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1a/1393314_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_fe42f8c58e6677732cfb1f592e920718.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
በአፍሪካ የጋዜጠኝነት ትምህርት ተግዳሮትና ተስፋዎቹ
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
“የቅኝ ግዛት ሚዲያዎች በአህጉሪቱ ላይ ችግሮችን ይፈጥራሉ። ምክንያቱም ምዕራባዊያን ሚዲያዎች የአፍሪካ መልካም ጎኖችን ሊዘግቡ ስለማይችሉ። አፍሪካን ሁልጊዜ እንደ ጦርነት፣ ርሃብ እና በሽታ መናኸሪያ ብቻ አድርገው ነው የሚስሉት" ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነትና ተግባቦት ት/ቤት መምህር ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ ተናግረዋል።
የአፍሪካ የጋዜጠኛነት ትምህርትን ዳግም ማጤን በርካታ ችግሮችን እንደሚፈታ ይታመናል። በዚህም የዘርፉን ጠቀሜታ እና ተፅዕኖ ለማሳደግ እምቅ መፍትሔዎችን የሚያመጣ እንደመሆኑ በዚህ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም አቅራቢው በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነትና ተግባቦት ት/ቤት መምህራን የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻን እና ዶ/ር አብዲሳ ዘርዓይን በመጋበዝ ጥልቅ ወይይት አከናውኗል።