በናይጄሪያ እና ብራዚል መካከል በቅርቡ የቀጥታ በረራ ለመጀመር ስምምነት ላይ ተደረሠ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበናይጄሪያ እና ብራዚል መካከል በቅርቡ የቀጥታ በረራ ለመጀመር ስምምነት ላይ ተደረሠ
በናይጄሪያ እና ብራዚል መካከል በቅርቡ የቀጥታ በረራ ለመጀመር ስምምነት ላይ ተደረሠ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.08.2025
ሰብስክራይብ

በናይጄሪያ እና ብራዚል መካከል በቅርቡ የቀጥታ በረራ ለመጀመር ስምምነት ላይ ተደረሠ

ስምምነቱ የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት ቦላ ቲኑቡ እና የብራዚሉ አቻቸው ሉላ ዳ ሲልቫ በተገኙበት ተፈርሟል።

ንግድ፣

ቱሪዝም፣

ኢንቨስትመንት፣

የባሕል ልውውጥን እንደሚያሳድግ ተጠብቋል።

በሌጎስ እና ሳኦ ፓውሎ መካከል ይጀመራል የተባለው የቀጥታ በረራ ለሁለቱ ሀገራት ዜጎች እና ንግዶች አዳዲስ ዕድሎችን የሚከፍት እንደሆነ ተነግሯል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0