https://amh.sputniknews.africa/20250826/1390104.html
ኢትዮ ቴሌኮም የናፍጣ ፍጆታውን በ40 በመቶ በመቀነስ የፀኃይ ኃይል አጠቃቀሙን አሳደገ
ኢትዮ ቴሌኮም የናፍጣ ፍጆታውን በ40 በመቶ በመቀነስ የፀኃይ ኃይል አጠቃቀሙን አሳደገ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮ ቴሌኮም የናፍጣ ፍጆታውን በ40 በመቶ በመቀነስ የፀኃይ ኃይል አጠቃቀሙን አሳደገኩባንያው ከሁዋዌ ጋር በመተባበር በአፍሪካ የመጀመሪያውን በማማ ተሰቃይ የፀኃይ ኃይል ፓኔሎችን አዲስ አበባ ተክሏል፡፡ ስርዓቱ የፀኃይ ፓናሎችን በቀጥታ ከቴሌኮም... 26.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-26T12:51+0300
2025-08-26T12:51+0300
2025-08-26T12:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1a/1389950_0:67:1200:742_1920x0_80_0_0_90dfca7be360a17857cab97f81d04066.jpg
ኢትዮ ቴሌኮም የናፍጣ ፍጆታውን በ40 በመቶ በመቀነስ የፀኃይ ኃይል አጠቃቀሙን አሳደገኩባንያው ከሁዋዌ ጋር በመተባበር በአፍሪካ የመጀመሪያውን በማማ ተሰቃይ የፀኃይ ኃይል ፓኔሎችን አዲስ አበባ ተክሏል፡፡ ስርዓቱ የፀኃይ ፓናሎችን በቀጥታ ከቴሌኮም ማማዎች ጋር በማዋሃድ በቀን ለአራት ሰዓት የፀሐይ ኃይል እንዲያመነጩ ያስችላል፡፡ይህም በነዚህ ሥፍራዎች የነበርውን የናፍጣ ጄነሬተሮች አጠቃቀም ከ6 ወደ 2 ሰዓት ማለትም በ40 በመቶ እንዲቀንስ ያደርጋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1a/1389950_61:0:1140:809_1920x0_80_0_0_591453b0ba49a844c4335179c7fb173f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮ ቴሌኮም የናፍጣ ፍጆታውን በ40 በመቶ በመቀነስ የፀኃይ ኃይል አጠቃቀሙን አሳደገ
12:51 26.08.2025 (የተሻሻለ: 12:54 26.08.2025) ኢትዮ ቴሌኮም የናፍጣ ፍጆታውን በ40 በመቶ በመቀነስ የፀኃይ ኃይል አጠቃቀሙን አሳደገ
ኩባንያው ከሁዋዌ ጋር በመተባበር በአፍሪካ የመጀመሪያውን በማማ ተሰቃይ የፀኃይ ኃይል ፓኔሎችን አዲስ አበባ ተክሏል፡፡
ስርዓቱ የፀኃይ ፓናሎችን በቀጥታ ከቴሌኮም ማማዎች ጋር በማዋሃድ በቀን ለአራት ሰዓት የፀሐይ ኃይል እንዲያመነጩ ያስችላል፡፡
ይህም በነዚህ ሥፍራዎች የነበርውን የናፍጣ ጄነሬተሮች አጠቃቀም ከ6 ወደ 2 ሰዓት ማለትም በ40 በመቶ እንዲቀንስ ያደርጋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X