https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ሞተሮችን የአፈፃፀም ብቃት ወደ ፋብሪካ ደረጃ የሚመልስ የጥገና አገልግሎት ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ሞተሮችን የአፈፃፀም ብቃት ወደ ፋብሪካ ደረጃ የሚመልስ የጥገና አገልግሎት ይፋ አደረገ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ሞተሮችን የአፈፃፀም ብቃት ወደ ፋብሪካ ደረጃ የሚመልስ የጥገና አገልግሎት ይፋ አደረገLeap-B1 ተብሎ የሚጠራው የጥገና አገልግሎት ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን እና ከአሜሪካ ፌደራል አቪዬሽን አስተዳደር... 26.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-26T12:13+0300
2025-08-26T12:13+0300
2025-08-26T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1a/1391752_0:1:640:361_1920x0_80_0_0_39ea8d4ee4e77d7f2a0669540a341adc.jpg
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ሞተሮችን የአፈፃፀም ብቃት ወደ ፋብሪካ ደረጃ የሚመልስ የጥገና አገልግሎት ይፋ አደረገLeap-B1 ተብሎ የሚጠራው የጥገና አገልግሎት ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን እና ከአሜሪካ ፌደራል አቪዬሽን አስተዳደር አስፈላጊውን የጥራት ማረጋገጫ እንደተሰጠው አየር መንገዱ ገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው በስኬቱ ኩራት እንደተሰማቸው ገልፀው "ይህ አቅም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሊፕ-1ቢ ሙከራ አቅም ካላቸው በጣም ጥቂት ተቋማት መካከል አንዱ ያደርገዋል። የጥገና፣ እድሳት እና ማሻሻያ አገልግሎታችንን ለማስፋት እና ለማሳደግ በምናደርገው ጉዞ ታሪካዊ ቀን ነው" ብለዋል።የኢትዮጵያ አየር መንገድ እጅግ ዘመናዊ የአውሮፕላን ጥገና፣ የእድሳት ማዕከልና ወርክሾፖችን በቅርቡ ማስመረቁ ይታወሳል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1a/1391752_80:0:561:361_1920x0_80_0_0_51d225a50f806307fea02d4ea35c44e5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ሞተሮችን የአፈፃፀም ብቃት ወደ ፋብሪካ ደረጃ የሚመልስ የጥገና አገልግሎት ይፋ አደረገ
12:13 26.08.2025 (የተሻሻለ: 15:34 26.08.2025) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ሞተሮችን የአፈፃፀም ብቃት ወደ ፋብሪካ ደረጃ የሚመልስ የጥገና አገልግሎት ይፋ አደረገ
Leap-B1 ተብሎ የሚጠራው የጥገና አገልግሎት ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን እና ከአሜሪካ ፌደራል አቪዬሽን አስተዳደር አስፈላጊውን የጥራት ማረጋገጫ እንደተሰጠው አየር መንገዱ ገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው በስኬቱ ኩራት እንደተሰማቸው ገልፀው "ይህ አቅም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሊፕ-1ቢ ሙከራ አቅም ካላቸው በጣም ጥቂት ተቋማት መካከል አንዱ ያደርገዋል። የጥገና፣ እድሳት እና ማሻሻያ አገልግሎታችንን ለማስፋት እና ለማሳደግ በምናደርገው ጉዞ ታሪካዊ ቀን ነው" ብለዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እጅግ ዘመናዊ የአውሮፕላን ጥገና፣ የእድሳት ማዕከልና ወርክሾፖችን በቅርቡ ማስመረቁ ይታወሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X