https://amh.sputniknews.africa
የአማራ ክልል ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ ግዕዝ ማሰተማር ሊጀምር ነው
የአማራ ክልል ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ ግዕዝ ማሰተማር ሊጀምር ነው
Sputnik አፍሪካ
የአማራ ክልል ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ ግዕዝ ማሰተማር ሊጀምር ነው ክልሉ ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ቋንቋውን በሙከራ ደረጃ ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ በ2017 ዓ.ም በክልሉ 16 ዞኖች እና በ45 ወረዳዎች ውስጥ በሚገኙ የአንደኛ ደረጃ እና በመለስተኛ ትምህርት ቤቶች... 26.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-26T11:48+0300
2025-08-26T11:48+0300
2025-08-26T11:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1a/1389504_0:41:800:491_1920x0_80_0_0_6823d085e975b36421a000044b0fbdc7.jpg
የአማራ ክልል ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ ግዕዝ ማሰተማር ሊጀምር ነው ክልሉ ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ቋንቋውን በሙከራ ደረጃ ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ በ2017 ዓ.ም በክልሉ 16 ዞኖች እና በ45 ወረዳዎች ውስጥ በሚገኙ የአንደኛ ደረጃ እና በመለስተኛ ትምህርት ቤቶች ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ ግዕዝ በመደበኛነት ሲሰጥ እንደነበር የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡በመምህራን እጥረት ምክንያት በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ትምህርት ቤቶች ቋንቋውን ማዳረስ ሳይቻል መቅረቱ የተገለፀ ሲሆን በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ሙሉ በሙሉ ክልሉን ለመሸፈን ቅደመ ዝግጅት ተደርጓል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/1a/1389504_46:0:755:532_1920x0_80_0_0_7fe66ee9d9992fb709b1c740717415ff.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአማራ ክልል ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ ግዕዝ ማሰተማር ሊጀምር ነው
11:48 26.08.2025 (የተሻሻለ: 11:54 26.08.2025) የአማራ ክልል ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ ግዕዝ ማሰተማር ሊጀምር ነው
ክልሉ ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ቋንቋውን በሙከራ ደረጃ ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ በ2017 ዓ.ም በክልሉ 16 ዞኖች እና በ45 ወረዳዎች ውስጥ በሚገኙ የአንደኛ ደረጃ እና በመለስተኛ ትምህርት ቤቶች ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ ግዕዝ በመደበኛነት ሲሰጥ እንደነበር የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
በመምህራን እጥረት ምክንያት በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ትምህርት ቤቶች ቋንቋውን ማዳረስ ሳይቻል መቅረቱ የተገለፀ ሲሆን በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ሙሉ በሙሉ ክልሉን ለመሸፈን ቅደመ ዝግጅት ተደርጓል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X