https://amh.sputniknews.africa/20250825/1384499.html
ለኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ መሐንዲሱ የሚያቀርቡት ለየት ያለ የመፍትሔ ሐሳብ!
ለኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ መሐንዲሱ የሚያቀርቡት ለየት ያለ የመፍትሔ ሐሳብ!
Sputnik አፍሪካ
ለኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ መሐንዲሱ የሚያቀርቡት ለየት ያለ የመፍትሔ ሐሳብ! መንግሥት ከ100 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ያላት ኢትዮጵያ ያለ ባሕር በር (ወደብ)፤ የሕዝቧን ፍላጎት ማሟላት እንደማትችል በተደጋጋሚ ሲናገር ይደመጣል። የኢትዮጵያ ምድር ባቡር... 25.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-25T18:39+0300
2025-08-25T18:39+0300
2025-08-25T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/19/1384345_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_af86c54044eef4763bb278231b40bd85.jpg
ለኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ መሐንዲሱ የሚያቀርቡት ለየት ያለ የመፍትሔ ሐሳብ! መንግሥት ከ100 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ያላት ኢትዮጵያ ያለ ባሕር በር (ወደብ)፤ የሕዝቧን ፍላጎት ማሟላት እንደማትችል በተደጋጋሚ ሲናገር ይደመጣል። የኢትዮጵያ ምድር ባቡር መሐንዲሶች ማህበር ፕሬዝዳንት ኢ/ር መኮንን ጌታቸው ለዚህ አንገብጋቢ ጥያቄ መፍትሔ ነው ያሉትን ሐሳብ ለስፑትኒክ አፍሪካ አጋርተዋል። "ኢትዮጵያ ከ34 ዓመታት በፊት የባሕር በር የሌላት ሀገር ሆናለች። በዚህም ቀይ ባሕርን በቦይ አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ ድንበር በማዞር እንዴት ሰው ሠራሽ ወደብ እንደሚገነባ ከዚህ በፊት ሐሳቤን አካፍያለሁ" ብለዋል። ኢ/ር መኮንን ጌታቸው ይህ ሜጋ ፕሮጀክት ሀገሪቱን ምን ያህል ሊያስወጣ እንደሚችልም ነግረውናል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ለኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ መሐንዲሱ የሚያቀርቡት ለየት ያለ የመፍትሔ ሐሳብ!
Sputnik አፍሪካ
ለኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ መሐንዲሱ የሚያቀርቡት ለየት ያለ የመፍትሔ ሐሳብ!
2025-08-25T18:39+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/19/1384345_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_8d2a9fb80bf7bee71c14993d07780c8c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ለኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ መሐንዲሱ የሚያቀርቡት ለየት ያለ የመፍትሔ ሐሳብ!
18:39 25.08.2025 (የተሻሻለ: 18:44 25.08.2025) ለኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ መሐንዲሱ የሚያቀርቡት ለየት ያለ የመፍትሔ ሐሳብ!
መንግሥት ከ100 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ያላት ኢትዮጵያ ያለ ባሕር በር (ወደብ)፤ የሕዝቧን ፍላጎት ማሟላት እንደማትችል በተደጋጋሚ ሲናገር ይደመጣል።
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር መሐንዲሶች ማህበር ፕሬዝዳንት ኢ/ር መኮንን ጌታቸው ለዚህ አንገብጋቢ ጥያቄ መፍትሔ ነው ያሉትን ሐሳብ ለስፑትኒክ አፍሪካ አጋርተዋል።
"ኢትዮጵያ ከ34 ዓመታት በፊት የባሕር በር የሌላት ሀገር ሆናለች። በዚህም ቀይ ባሕርን በቦይ አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ ድንበር በማዞር እንዴት ሰው ሠራሽ ወደብ እንደሚገነባ ከዚህ በፊት ሐሳቤን አካፍያለሁ" ብለዋል።
ኢ/ር መኮንን ጌታቸው ይህ ሜጋ ፕሮጀክት ሀገሪቱን ምን ያህል ሊያስወጣ እንደሚችልም ነግረውናል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X