https://amh.sputniknews.africa
ዩክሬን በድሩዝባ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ የፈፀመችው ጥቃት “ግልፅ ውንብድና ነው” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
ዩክሬን በድሩዝባ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ የፈፀመችው ጥቃት “ግልፅ ውንብድና ነው” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬን በድሩዝባ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ የፈፀመችው ጥቃት “ግልፅ ውንብድና ነው” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩእንደዚህ ያሉ ጥቃቶች የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እና ሌሎች መሠረቶች እንዲሁም የወደፊት ስልታዊ እቅዶች... 25.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-25T17:23+0300
2025-08-25T17:23+0300
2025-08-25T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/19/1382377_0:64:1280:784_1920x0_80_0_0_deb6057ad2c3010faeaf37eeac7dd8b2.jpg
ዩክሬን በድሩዝባ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ የፈፀመችው ጥቃት “ግልፅ ውንብድና ነው” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩእንደዚህ ያሉ ጥቃቶች የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እና ሌሎች መሠረቶች እንዲሁም የወደፊት ስልታዊ እቅዶች የሚያዳክሙ ናቸው ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል። "የድሩዝባ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ኢላማ ያደረጉትን ጨምሮ በሲቪል መሠረተ ልማት ላይ የሚደረጉ ማናቸውም ጥቃቶች ሕገ-ወጥ እና ሕጋዊ መሠረት የሌላቸው ናቸው። እያንዳንዱ ሀገር ሊያወግዘዉ ይገባል" በማለት አፅንኦት ሰጥተዋል።የምዕራቡ ዓለም ለጥቃቱ በቂ ምላሽ አለመስጠቱ እብደት ላይ መሆኑን ወይም የፀረ-ሕግ ዝንባሌውን ያሳያል ሲሉ ባለሥልጣኗ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/19/1382377_76:0:1205:847_1920x0_80_0_0_b9d1e4892c88aacd84cb7caee919c19e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዩክሬን በድሩዝባ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ የፈፀመችው ጥቃት “ግልፅ ውንብድና ነው” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
17:23 25.08.2025 (የተሻሻለ: 17:24 25.08.2025) ዩክሬን በድሩዝባ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ የፈፀመችው ጥቃት “ግልፅ ውንብድና ነው” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
እንደዚህ ያሉ ጥቃቶች የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እና ሌሎች መሠረቶች እንዲሁም የወደፊት ስልታዊ እቅዶች የሚያዳክሙ ናቸው ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።
"የድሩዝባ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ኢላማ ያደረጉትን ጨምሮ በሲቪል መሠረተ ልማት ላይ የሚደረጉ ማናቸውም ጥቃቶች ሕገ-ወጥ እና ሕጋዊ መሠረት የሌላቸው ናቸው። እያንዳንዱ ሀገር ሊያወግዘዉ ይገባል" በማለት አፅንኦት ሰጥተዋል።
የምዕራቡ ዓለም ለጥቃቱ በቂ ምላሽ አለመስጠቱ እብደት ላይ መሆኑን ወይም የፀረ-ሕግ ዝንባሌውን ያሳያል ሲሉ ባለሥልጣኗ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X