https://amh.sputniknews.africa
ደቡብ አፍሪካ በሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ስምምነት ዙሪያ ውይይት እንደምትቀጥል የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ራማፎሳ ተናገሩ
ደቡብ አፍሪካ በሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ስምምነት ዙሪያ ውይይት እንደምትቀጥል የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ራማፎሳ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ በሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ስምምነት ዙሪያ ውይይት እንደምትቀጥል የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ራማፎሳ ተናገሩ ሀገሪቱ ለሰላም፣ ለማህበራዊ ፍትሕ እና ለሰብዓዊ መብቶች ቅድሚያ ትሰጣለች ብለዋል። ፑቲን እና ትራምፕ በአላስካ ከተገናኙ በኋላ ራማፎሳ... 25.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-25T15:24+0300
2025-08-25T15:24+0300
2025-08-25T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/19/1381489_0:58:1280:778_1920x0_80_0_0_37c8d78844de15dc96bc0dab0f2fd051.jpg
ደቡብ አፍሪካ በሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ስምምነት ዙሪያ ውይይት እንደምትቀጥል የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ራማፎሳ ተናገሩ ሀገሪቱ ለሰላም፣ ለማህበራዊ ፍትሕ እና ለሰብዓዊ መብቶች ቅድሚያ ትሰጣለች ብለዋል። ፑቲን እና ትራምፕ በአላስካ ከተገናኙ በኋላ ራማፎሳ ከታች ከተዘረዘሩት መሪዎች ጋር የግጭት አፈታቱን በተመለከተ ውይይት አድርገዋል፦🟠 ከሩሲያ ፕሬዝዳንት ፑቲን፤🟠 ከፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ማክሮን፤🟠 የፊንላንድ ፕሬዝዳንት ስቱብ፣ 🟠 ከዩክሬኑ ዘለንስኪ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/19/1381489_83:0:1198:836_1920x0_80_0_0_ac5bd8c7c6957e3643830ca1429ea32a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካ በሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ስምምነት ዙሪያ ውይይት እንደምትቀጥል የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ራማፎሳ ተናገሩ
15:24 25.08.2025 (የተሻሻለ: 15:34 25.08.2025) ደቡብ አፍሪካ በሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ስምምነት ዙሪያ ውይይት እንደምትቀጥል የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ራማፎሳ ተናገሩ
ሀገሪቱ ለሰላም፣ ለማህበራዊ ፍትሕ እና ለሰብዓዊ መብቶች ቅድሚያ ትሰጣለች ብለዋል።
ፑቲን እና ትራምፕ በአላስካ ከተገናኙ በኋላ ራማፎሳ ከታች ከተዘረዘሩት መሪዎች ጋር የግጭት አፈታቱን በተመለከተ ውይይት አድርገዋል፦
🟠 ከሩሲያ ፕሬዝዳንት ፑቲን፤
🟠 ከፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ማክሮን፤
🟠 የፊንላንድ ፕሬዝዳንት ስቱብ፣
🟠 ከዩክሬኑ ዘለንስኪ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X