የዩክሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃንጋሪ ኬዬቭ በቡዳፔስት ላይ የምትሰነዝረውን ማስፈራሪያ እንድታቆም መጠየቋን ተከትሎ ጠንካራ ምላሽ ሰጡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየዩክሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃንጋሪ ኬዬቭ በቡዳፔስት ላይ የምትሰነዝረውን ማስፈራሪያ እንድታቆም መጠየቋን ተከትሎ ጠንካራ ምላሽ ሰጡ
የዩክሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃንጋሪ ኬዬቭ በቡዳፔስት ላይ የምትሰነዝረውን ማስፈራሪያ እንድታቆም መጠየቋን ተከትሎ ጠንካራ ምላሽ ሰጡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.08.2025
ሰብስክራይብ

የዩክሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃንጋሪ ኬዬቭ በቡዳፔስት ላይ የምትሰነዝረውን ማስፈራሪያ እንድታቆም መጠየቋን ተከትሎ ጠንካራ ምላሽ ሰጡ

“የሃንጋሪ የኃይል ደህንነት በእጇ ላይ ነው፤ እንደ አብዛኛው የአውሮፓ ሀገራት ከሩሲያ ነፃ በመሆን አማራጮቿን ማስፋት አለባት” ሲሉ አንድሪይ ሲቢሃ በኤክስ የማህበራዊ ትሰሰር ገፃቸዉ ላይ ለሃንጋሪው አቻቸው ፒተር ስያሪቶ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡

🟠 ሲያሪቶ ዩክሬን በሃንጋሪ ሉዓላዊነት ላይ የሚፈፀም ጥቃት ነው ያሉትን ማስፈራራቶች እና የኃይል መሰረተ ልማቶች ጥቃት እንድታቆም ቀደም ብለው አሳስበዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0