https://amh.sputniknews.africa/20250825/1380352.html
በዩክሬን የደህንነት አገልግሎት ትዕዛዝ በሩሲያ የደህንነት አገልግሎት ላይ የቦምብ ጥቃት ልትፈፅም የነበረች ሴት ክራይሚያ ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋለች
በዩክሬን የደህንነት አገልግሎት ትዕዛዝ በሩሲያ የደህንነት አገልግሎት ላይ የቦምብ ጥቃት ልትፈፅም የነበረች ሴት ክራይሚያ ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋለች
Sputnik አፍሪካ
በዩክሬን የደህንነት አገልግሎት ትዕዛዝ በሩሲያ የደህንነት አገልግሎት ላይ የቦምብ ጥቃት ልትፈፅም የነበረች ሴት ክራይሚያ ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋለች የታሰረችው ሴት በኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን አዶ ውስጥ የተደበቀ ቦምብ ወደ ሩሲያ ደህንነት ቢሮ... 25.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-25T12:49+0300
2025-08-25T12:49+0300
2025-08-25T12:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/19/1380198_0:60:1280:780_1920x0_80_0_0_efcf3a3261927afcf8fc8667685297ed.jpg
በዩክሬን የደህንነት አገልግሎት ትዕዛዝ በሩሲያ የደህንነት አገልግሎት ላይ የቦምብ ጥቃት ልትፈፅም የነበረች ሴት ክራይሚያ ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋለች የታሰረችው ሴት በኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን አዶ ውስጥ የተደበቀ ቦምብ ወደ ሩሲያ ደህንነት ቢሮ (ኤፍኤስቢ) ይዛ ስትሄድ በቁጥጥር ስር እንደዋለች ተገልጿል።ሴትየዋ በስልክ አጭበርባሪዎች የተሰረቀባትን ገንዘብ ለመመለስ ጥረት እያደረገች እንደነበርና በዚህም ሂደት ወደ ሽብር ተግባር እንድትገባ እንደተታለለች ኤፍኤስቢ ገልጿል።ባለፈው ግንቦት የሩሲያ ደህንነት መርማሪ ነኝ ያለ የኤስቢዩ አባል፤ በአሸባሪነት የተመዘገበ አንድ የዩክሬን ዜጋ በእሷ ስም ብድር ወስዶ ገንዘቡን ለዩክሬን ጦር እንዳስተላለፈ እንደነገራት ኤፍኤስቢ አስታውቋል፡፡"በወንጀል ላለመጠየቅ በወንጀለኞቹ መመሪያ መሠረት ከ3 ሚሊየን ሩብል በላይ የሚሆን ብድር ወስዳለች...በኋላም የዩክሬናውያኑን ትዕዛዝ በመቀበል ወደ ክራይሚያ ተጉዛለች" ሲል መግለጫው አክሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/19/1380198_81:0:1200:839_1920x0_80_0_0_a4e5d8963b72a82b422577ed8264e233.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በዩክሬን የደህንነት አገልግሎት ትዕዛዝ በሩሲያ የደህንነት አገልግሎት ላይ የቦምብ ጥቃት ልትፈፅም የነበረች ሴት ክራይሚያ ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋለች
12:49 25.08.2025 (የተሻሻለ: 12:54 25.08.2025) በዩክሬን የደህንነት አገልግሎት ትዕዛዝ በሩሲያ የደህንነት አገልግሎት ላይ የቦምብ ጥቃት ልትፈፅም የነበረች ሴት ክራይሚያ ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋለች
የታሰረችው ሴት በኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን አዶ ውስጥ የተደበቀ ቦምብ ወደ ሩሲያ ደህንነት ቢሮ (ኤፍኤስቢ) ይዛ ስትሄድ በቁጥጥር ስር እንደዋለች ተገልጿል።
ሴትየዋ በስልክ አጭበርባሪዎች የተሰረቀባትን ገንዘብ ለመመለስ ጥረት እያደረገች እንደነበርና በዚህም ሂደት ወደ ሽብር ተግባር እንድትገባ እንደተታለለች ኤፍኤስቢ ገልጿል።
ባለፈው ግንቦት የሩሲያ ደህንነት መርማሪ ነኝ ያለ የኤስቢዩ አባል፤ በአሸባሪነት የተመዘገበ አንድ የዩክሬን ዜጋ በእሷ ስም ብድር ወስዶ ገንዘቡን ለዩክሬን ጦር እንዳስተላለፈ እንደነገራት ኤፍኤስቢ አስታውቋል፡፡
"በወንጀል ላለመጠየቅ በወንጀለኞቹ መመሪያ መሠረት ከ3 ሚሊየን ሩብል በላይ የሚሆን ብድር ወስዳለች...በኋላም የዩክሬናውያኑን ትዕዛዝ በመቀበል ወደ ክራይሚያ ተጉዛለች" ሲል መግለጫው አክሏል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X