https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ እና የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በኑክሌር ስምምነት እና በዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ትብብር ዙሪያ መከሩ
የሩሲያ እና የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በኑክሌር ስምምነት እና በዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ትብብር ዙሪያ መከሩ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ እና የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በኑክሌር ስምምነት እና በዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ትብብር ዙሪያ መከሩየኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አራግቺ እና የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ስለ ኢራን የኑክሌር መርሃ ግብር እና ሦስቱ... 23.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-23T11:14+0300
2025-08-23T11:14+0300
2025-08-23T11:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/17/1363315_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_a08d1b5573dd8c201a6c81d0336ebe06.jpg
የሩሲያ እና የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በኑክሌር ስምምነት እና በዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ትብብር ዙሪያ መከሩየኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አራግቺ እና የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ስለ ኢራን የኑክሌር መርሃ ግብር እና ሦስቱ የአውሮፓ ሀገራትን(ፈረንሳይ፣ ጀርመን እና እንግሊዝ) በተመለከተ ተወያይተዋል፡፡ አራግቺ ማንኛውም የኑክሌር ስምምነት ውሳኔ ማራዘሚያ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት መወሰን እንዳለበት አፅንዖት ሰጥተዋል፡፡በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/17/1363315_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_933cbcc3a57089b93ee3bb8bf94cade3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ እና የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በኑክሌር ስምምነት እና በዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ትብብር ዙሪያ መከሩ
11:14 23.08.2025 (የተሻሻለ: 11:24 23.08.2025) የሩሲያ እና የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በኑክሌር ስምምነት እና በዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ትብብር ዙሪያ መከሩ
የኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አራግቺ እና የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ስለ ኢራን የኑክሌር መርሃ ግብር እና ሦስቱ የአውሮፓ ሀገራትን(ፈረንሳይ፣ ጀርመን እና እንግሊዝ) በተመለከተ ተወያይተዋል፡፡
አራግቺ ማንኛውም የኑክሌር ስምምነት ውሳኔ ማራዘሚያ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት መወሰን እንዳለበት አፅንዖት ሰጥተዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X