https://amh.sputniknews.africa
የአሜሪካን እውቅና የምትጠባበቀው ሶማሊላንድ መሪ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማት እንዲያሸንፉ ድጋፋቸውን ሰጡ
የአሜሪካን እውቅና የምትጠባበቀው ሶማሊላንድ መሪ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማት እንዲያሸንፉ ድጋፋቸውን ሰጡ
Sputnik አፍሪካ
የአሜሪካን እውቅና የምትጠባበቀው ሶማሊላንድ መሪ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማት እንዲያሸንፉ ድጋፋቸውን ሰጡአብዲራህማን ሞሐመድ አብዱላሂ፣ “እኔ እንደ ሶማሊላንድ ፕሬዝዳንትነቴ፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕን ለኖቤል የሰላም ሽልማት ያጯቸውን የዓለም መሪዎችን... 22.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-22T19:45+0300
2025-08-22T19:45+0300
2025-08-22T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/16/1362442_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_e20ca4444b7c8d8b25ae83fa22a779ed.jpg
የአሜሪካን እውቅና የምትጠባበቀው ሶማሊላንድ መሪ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማት እንዲያሸንፉ ድጋፋቸውን ሰጡአብዲራህማን ሞሐመድ አብዱላሂ፣ “እኔ እንደ ሶማሊላንድ ፕሬዝዳንትነቴ፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕን ለኖቤል የሰላም ሽልማት ያጯቸውን የዓለም መሪዎችን መቀላቀሌን አውጃለሁ” ብለዋል፡፡ ይህ ድጋፍ እውቅና ያላገኘችው የሶማሊላንድ ሪፐብሊክ ከዋሽንግተን ይፋዊ እውቅናን እና ሀገርነትን መሻቷ ተከትሎ የመጣ ነው፡፡ አብዱላሂ ትራምፕ ሪፐብሊኳን እውቅና የመስጠት እድል መኖሩን ማጤናቸው በማመስገን፣ ሶማሊላንድ እውቅና ለመሰጠት በኮንግረሱ የሕግ ረቂቅ በመተዋወቁ ድግሞ የአሜሪካ ሕግ አውጪዎችን አውድሰዋል፡፡ የትራምፕ አስተዳደራቸው ለዓለም አቀፍ እውቅና ለረዥም ጊዜ ደጅ የጠናውን የሶማሊላንድ ጥያቄ “በትኩረት እያጤኑት” መሆኑን ከዚህ ቀደም ጥቆማ ሰጥተዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/16/1362442_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_cd1079cf3b83c5533371c7fbc8edd062.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአሜሪካን እውቅና የምትጠባበቀው ሶማሊላንድ መሪ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማት እንዲያሸንፉ ድጋፋቸውን ሰጡ
19:45 22.08.2025 (የተሻሻለ: 20:14 22.08.2025) የአሜሪካን እውቅና የምትጠባበቀው ሶማሊላንድ መሪ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማት እንዲያሸንፉ ድጋፋቸውን ሰጡ
አብዲራህማን ሞሐመድ አብዱላሂ፣ “እኔ እንደ ሶማሊላንድ ፕሬዝዳንትነቴ፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕን ለኖቤል የሰላም ሽልማት ያጯቸውን የዓለም መሪዎችን መቀላቀሌን አውጃለሁ” ብለዋል፡፡
ይህ ድጋፍ እውቅና ያላገኘችው የሶማሊላንድ ሪፐብሊክ ከዋሽንግተን ይፋዊ እውቅናን እና ሀገርነትን መሻቷ ተከትሎ የመጣ ነው፡፡
አብዱላሂ ትራምፕ ሪፐብሊኳን እውቅና የመስጠት እድል መኖሩን ማጤናቸው በማመስገን፣ ሶማሊላንድ እውቅና ለመሰጠት በኮንግረሱ የሕግ ረቂቅ በመተዋወቁ ድግሞ የአሜሪካ ሕግ አውጪዎችን አውድሰዋል፡፡
የትራምፕ አስተዳደራቸው ለዓለም አቀፍ እውቅና ለረዥም ጊዜ ደጅ የጠናውን የሶማሊላንድ ጥያቄ “በትኩረት እያጤኑት” መሆኑን ከዚህ ቀደም ጥቆማ ሰጥተዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X