https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ በኩል የአፍሪካን ገበያ መድረስ ይችላሉ - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
የሩሲያ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ በኩል የአፍሪካን ገበያ መድረስ ይችላሉ - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ በኩል የአፍሪካን ገበያ መድረስ ይችላሉ - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር "በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ምክንያት ኢትዮጵያ አሁን የ130 ሚሊየን ሕዝብ ገበያ ብቻ አይደለችም። በዚህም የሩሲያ ባለሐብቶች... 22.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-22T19:34+0300
2025-08-22T19:34+0300
2025-08-22T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/16/1360507_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_1706a119134327683abf525e26f12741.jpg
የሩሲያ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ በኩል የአፍሪካን ገበያ መድረስ ይችላሉ - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር "በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ምክንያት ኢትዮጵያ አሁን የ130 ሚሊየን ሕዝብ ገበያ ብቻ አይደለችም። በዚህም የሩሲያ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋያቸውን በማፍሰስ የአፍሪካን ገበያ እንዲደርሱ እናበረታታለን" ሲሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ያስሚን ወሀብረቢ ተናግረዋል። ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በዲፕሎማሲ፣ በንግድ እና ኢንቨስትመንት መስኮች ያላቸውን ጠንካራ ግንኙነትም አውስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሩሲያ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ በኩል የአፍሪካን ገበያ መድረስ ይችላሉ - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ በኩል የአፍሪካን ገበያ መድረስ ይችላሉ - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
2025-08-22T19:34+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/16/1360507_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_b3a0640cb89288d8ef323e2441e6b988.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ በኩል የአፍሪካን ገበያ መድረስ ይችላሉ - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
19:34 22.08.2025 (የተሻሻለ: 19:44 22.08.2025) የሩሲያ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ በኩል የአፍሪካን ገበያ መድረስ ይችላሉ - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
"በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ምክንያት ኢትዮጵያ አሁን የ130 ሚሊየን ሕዝብ ገበያ ብቻ አይደለችም። በዚህም የሩሲያ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋያቸውን በማፍሰስ የአፍሪካን ገበያ እንዲደርሱ እናበረታታለን" ሲሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ያስሚን ወሀብረቢ ተናግረዋል።
ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በዲፕሎማሲ፣ በንግድ እና ኢንቨስትመንት መስኮች ያላቸውን ጠንካራ ግንኙነትም አውስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X