https://amh.sputniknews.africa
“በድንበር አካባቢ ቀለል ያለ የሸቀጥ ዝውውር እንዲኖር ከጎረቤት ሀገራት ጋር እየሠራን ነው” - ያስሚን ወሀብረቢ
“በድንበር አካባቢ ቀለል ያለ የሸቀጥ ዝውውር እንዲኖር ከጎረቤት ሀገራት ጋር እየሠራን ነው” - ያስሚን ወሀብረቢ
Sputnik አፍሪካ
“በድንበር አካባቢ ቀለል ያለ የሸቀጥ ዝውውር እንዲኖር ከጎረቤት ሀገራት ጋር እየሠራን ነው” - ያስሚን ወሀብረቢ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታዋ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በድንበር አካባቢ በሚኖሩ ማኀበረሰቦች መካከል ያለውን... 22.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-22T19:15+0300
2025-08-22T19:15+0300
2025-08-22T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/16/1359494_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_ab9bef40c05be219e4cf2b20c067931d.jpg
“በድንበር አካባቢ ቀለል ያለ የሸቀጥ ዝውውር እንዲኖር ከጎረቤት ሀገራት ጋር እየሠራን ነው” - ያስሚን ወሀብረቢ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታዋ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በድንበር አካባቢ በሚኖሩ ማኀበረሰቦች መካከል ያለውን የንግድ ሥርዓት ለማቅለል፤ ከጅቡቲ፣ ኬንያ እና ደቡብ ሱዳን ጋር ምከክሮች በመካሄድ ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል። "ከአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ሕጎች እና ፕሮቶኮሎች ጋር በተጣጣመ ሁኔታ የድንበር አካባቢ ንግዱን ለማቀላጠፍ የጀመርናቸው ግንኙነቶች አሉ። በዚህ ዓይነት ማዕቀፍ ውስጥ እንዲነግዱ ለይተን አስፈላጊውን ፈቃድ የሰጠናቸው ነጋዴዎችም አሉ" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
“በድንበር አካባቢ ቀለል ያለ የሸቀጥ ዝውውር እንዲኖር ከጎረቤት ሀገራት ጋር እየሠራን ነው” - ያስሚን ወሀብረቢ
Sputnik አፍሪካ
“በድንበር አካባቢ ቀለል ያለ የሸቀጥ ዝውውር እንዲኖር ከጎረቤት ሀገራት ጋር እየሠራን ነው” - ያስሚን ወሀብረቢ
2025-08-22T19:15+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/16/1359494_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_848fbe0f817c677631af14d2340cabe5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“በድንበር አካባቢ ቀለል ያለ የሸቀጥ ዝውውር እንዲኖር ከጎረቤት ሀገራት ጋር እየሠራን ነው” - ያስሚን ወሀብረቢ
19:15 22.08.2025 (የተሻሻለ: 19:24 22.08.2025) “በድንበር አካባቢ ቀለል ያለ የሸቀጥ ዝውውር እንዲኖር ከጎረቤት ሀገራት ጋር እየሠራን ነው” - ያስሚን ወሀብረቢ
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታዋ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በድንበር አካባቢ በሚኖሩ ማኀበረሰቦች መካከል ያለውን የንግድ ሥርዓት ለማቅለል፤ ከጅቡቲ፣ ኬንያ እና ደቡብ ሱዳን ጋር ምከክሮች በመካሄድ ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል።
"ከአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ሕጎች እና ፕሮቶኮሎች ጋር በተጣጣመ ሁኔታ የድንበር አካባቢ ንግዱን ለማቀላጠፍ የጀመርናቸው ግንኙነቶች አሉ። በዚህ ዓይነት ማዕቀፍ ውስጥ እንዲነግዱ ለይተን አስፈላጊውን ፈቃድ የሰጠናቸው ነጋዴዎችም አሉ" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X