https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራ ወሳኝ ሰነድ ማቅረቧን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራ ወሳኝ ሰነድ ማቅረቧን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራ ወሳኝ ሰነድ ማቅረቧን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ ኢትዮጵያ ያቀረበችው የታሪፍ ሰነድ፤ ለነፃ ንግድ ቀጣና ትግበራው ስኬታማነት የላቀ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የንግድና ቀጣናዊ ትስስር... 22.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-22T18:49+0300
2025-08-22T18:49+0300
2025-08-22T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/16/1359269_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_fc68a31c559859b1e20f73e31c9ee02e.jpg
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራ ወሳኝ ሰነድ ማቅረቧን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ ኢትዮጵያ ያቀረበችው የታሪፍ ሰነድ፤ ለነፃ ንግድ ቀጣና ትግበራው ስኬታማነት የላቀ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ያስሚን ወሀብረቢ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል። "የታሪፍ ሰነዱ አስቀድሞ ለሴክሬታሪያት ቀርቧል፤ እናም የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ሴክሬታሪያትም ለአባል ሀገራቱ አሰራጭቶታል። በዚህ አግባብም በድረ-ገጹ ላይ ታትሟል። ይህም ግብይት ለመጀመር በጣም ወሳኝ ሰነድ ነው" ብለዋል። ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነትን በይፋ ለመተግበር የሚያስችል ደንብ እንዳወጣች በቅርቡ ማስታወቋ የሚታወስ ነው፡፡ ደንቡ ከነሐሴ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ትግበራ ገብቷል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራ ወሳኝ ሰነድ ማቅረቧን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራ ወሳኝ ሰነድ ማቅረቧን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ
2025-08-22T18:49+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/16/1359269_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_3d806e240fcc46618fa60235fd257792.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራ ወሳኝ ሰነድ ማቅረቧን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ
18:49 22.08.2025 (የተሻሻለ: 18:54 22.08.2025) ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራ ወሳኝ ሰነድ ማቅረቧን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ
ኢትዮጵያ ያቀረበችው የታሪፍ ሰነድ፤ ለነፃ ንግድ ቀጣና ትግበራው ስኬታማነት የላቀ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ያስሚን ወሀብረቢ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል።
"የታሪፍ ሰነዱ አስቀድሞ ለሴክሬታሪያት ቀርቧል፤ እናም የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ሴክሬታሪያትም ለአባል ሀገራቱ አሰራጭቶታል። በዚህ አግባብም በድረ-ገጹ ላይ ታትሟል። ይህም ግብይት ለመጀመር በጣም ወሳኝ ሰነድ ነው" ብለዋል።
ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነትን በይፋ ለመተግበር የሚያስችል ደንብ እንዳወጣች በቅርቡ ማስታወቋ የሚታወስ ነው፡፡ ደንቡ ከነሐሴ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ትግበራ ገብቷል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X