https://amh.sputniknews.africa/20250822/1354911.html
ትራምፕ ለዩክሬን እልባት ያቀረቧቸውን ሁሉንም ምክረ ሐሳቦች ዜለንስኪ “አይሆንም” ማለታቸውን ላቭሮቭ ተናገሩ
ትራምፕ ለዩክሬን እልባት ያቀረቧቸውን ሁሉንም ምክረ ሐሳቦች ዜለንስኪ “አይሆንም” ማለታቸውን ላቭሮቭ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ ለዩክሬን እልባት ያቀረቧቸውን ሁሉንም ምክረ ሐሳቦች ዜለንስኪ “አይሆንም” ማለታቸውን ላቭሮቭ ተናገሩምክረ ሐሳቦቹ አሜሪካ በዋሽንግተኑ ስብሰባ አስፈላጊ አድርጋ ያጤነቻቸውን እንደነበሩ ነው የገለፁት፡፡ሞስኮ ከአላስካው ስብሰባ በኋላ ትራምፕ... 22.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-22T17:13+0300
2025-08-22T17:13+0300
2025-08-22T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/16/1354969_0:8:684:393_1920x0_80_0_0_817b52c1534b8b9b2a7701cb89ef35bf.jpg
ትራምፕ ለዩክሬን እልባት ያቀረቧቸውን ሁሉንም ምክረ ሐሳቦች ዜለንስኪ “አይሆንም” ማለታቸውን ላቭሮቭ ተናገሩምክረ ሐሳቦቹ አሜሪካ በዋሽንግተኑ ስብሰባ አስፈላጊ አድርጋ ያጤነቻቸውን እንደነበሩ ነው የገለፁት፡፡ሞስኮ ከአላስካው ስብሰባ በኋላ ትራምፕ ላቀረቧቸው በርካታ ነጥቦች ግትር አለመሆኗን ለማሳየት መስማማቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለምዕራባውያን ሚዲያ ተናግረዋል፡፡ አሁን ላይ በፑቲን እና በዜለንስኪ መካከል ስብሰባ የማካሄድ እቅድ የለም፡፡ ነገር ግን የሩሲያው ፕሬዝዳንት የጉባኤው አጀንዳዎች እንደተዘጋጁ ለመሳተፍ ፈቃደኞች ናቸው፡፡ እንዲያም ሆኖ አስካሁን አለመዘጋጀታቸውንም የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናግረዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/16/1354969_76:0:609:400_1920x0_80_0_0_793b05ce43430213adf49bd633fafd81.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ትራምፕ ለዩክሬን እልባት ያቀረቧቸውን ሁሉንም ምክረ ሐሳቦች ዜለንስኪ “አይሆንም” ማለታቸውን ላቭሮቭ ተናገሩ
17:13 22.08.2025 (የተሻሻለ: 17:24 22.08.2025) ትራምፕ ለዩክሬን እልባት ያቀረቧቸውን ሁሉንም ምክረ ሐሳቦች ዜለንስኪ “አይሆንም” ማለታቸውን ላቭሮቭ ተናገሩ
ምክረ ሐሳቦቹ አሜሪካ በዋሽንግተኑ ስብሰባ አስፈላጊ አድርጋ ያጤነቻቸውን እንደነበሩ ነው የገለፁት፡፡
ሞስኮ ከአላስካው ስብሰባ በኋላ ትራምፕ ላቀረቧቸው በርካታ ነጥቦች ግትር አለመሆኗን ለማሳየት መስማማቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለምዕራባውያን ሚዲያ ተናግረዋል፡፡
አሁን ላይ በፑቲን እና በዜለንስኪ መካከል ስብሰባ የማካሄድ እቅድ የለም፡፡ ነገር ግን የሩሲያው ፕሬዝዳንት የጉባኤው አጀንዳዎች እንደተዘጋጁ ለመሳተፍ ፈቃደኞች ናቸው፡፡ እንዲያም ሆኖ አስካሁን አለመዘጋጀታቸውንም የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናግረዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X