ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን የመቻል ጥረትን ስታስቀጥል የበቆሎ ምርቷን በ37 በመቶ ለማሳደግ አቅዳለች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ በምግብ ራሷን የመቻል ጥረትን ስታስቀጥል የበቆሎ ምርቷን በ37 በመቶ ለማሳደግ አቅዳለች
ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን የመቻል ጥረትን ስታስቀጥል የበቆሎ ምርቷን በ37 በመቶ ለማሳደግ አቅዳለች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.08.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን የመቻል ጥረትን ስታስቀጥል የበቆሎ ምርቷን በ37 በመቶ ለማሳደግ አቅዳለች

የበቆሎ ምርትን ለማሳደግ ወሳኝ ንቅናቄ ያስጀመረው የግብርና ሚኒስቴር፣ በዚህ መኸር 160 ሚሊዮን ኩንታል ግብ አስቀምጧል፡፡

‍ አርሶ አደሮች በመላ ሀገሪቱ 3.1 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ላይ በቆሎ ተክለዋል፡፡ ባለፈው ዓመት ከነበረበት 2 ሚሊዮን ሄክታር አንጻር ከፍተኛ ጭማሪ አለው፡፡

የምርት ማሳደግ ዘመቻው የ36.75 በመቶ ምርት ጭማሪ ለማስገኘት የታሰበ ሲሆን፣ በስንዴ እና ሩዝ ዘርፎች ላይ በተገኙት የቅርብ ጊዜ ውጤቶች ላይ የተመሠረተ ነው ተብሏል፡፡

የመንግሥት ትኩረት፣ የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎች አቅርቦት እና የላቁ አሠራሮችን መተግበር ለበቆሎ ምርት እድገቱ ከፍተኛ አስዋታዖ ማድረጋቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡

ምስል ከግብርና ሚኒስቴር የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን የመቻል ጥረትን ስታስቀጥል የበቆሎ ምርቷን በ37 በመቶ ለማሳደግ አቅዳለች - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን የመቻል ጥረትን ስታስቀጥል የበቆሎ ምርቷን በ37 በመቶ ለማሳደግ አቅዳለች - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0