https://amh.sputniknews.africa
በድሩዝባ የነዳጅ መስመር ወደ ሃንጋሪ የሚቀርበው ነዳጅ፣ በዩክሬን ጥቃት ምክንያት ለሦስተኛ ጊዜ መቆሙን የሃንጋሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
በድሩዝባ የነዳጅ መስመር ወደ ሃንጋሪ የሚቀርበው ነዳጅ፣ በዩክሬን ጥቃት ምክንያት ለሦስተኛ ጊዜ መቆሙን የሃንጋሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በድሩዝባ የነዳጅ መስመር ወደ ሃንጋሪ የሚቀርበው ነዳጅ፣ በዩክሬን ጥቃት ምክንያት ለሦስተኛ ጊዜ መቆሙን የሃንጋሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ“በሩሲያ-ቤላሩስ ድንበር ላይ የሚገኘው የድሩዝባ የነዳጅ መስመር ተደጋጋሚ ጥቃት እንደሚፈፀምበት መረጃ... 22.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-22T10:15+0300
2025-08-22T10:15+0300
2025-08-22T10:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/16/1349873_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_cba2683cefe8d8db3ea2534f49969556.jpg
በድሩዝባ የነዳጅ መስመር ወደ ሃንጋሪ የሚቀርበው ነዳጅ፣ በዩክሬን ጥቃት ምክንያት ለሦስተኛ ጊዜ መቆሙን የሃንጋሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ“በሩሲያ-ቤላሩስ ድንበር ላይ የሚገኘው የድሩዝባ የነዳጅ መስመር ተደጋጋሚ ጥቃት እንደሚፈፀምበት መረጃ ደርሶናል፡፡ ይህም በአጭር ጊዜ ውስጥ ሦስተኛው ነው፡፡ ለሃንጋሪ የሚደረገው ድፍድፍ ነዳጅ አቅርቦት ዳግም ተቋርጧል! ይህ በሃንጋሪ የኃይል ዋስትና ላይ የተፈፀመ ሌላኛው ጥቃት ነው፡፡" ሲሉ ፒተር ስዚጃርቶ ተናግረዋል።የመጀመሪያው የዩክሬን ጥቃት ሰኞ ነሐሴ 12 ቀን 2017 መፈፀሙ ተዘግቧል፡፡ ነሐሴ 13 ቀን 2017 የነዳጅ ዝውውሩ ዳግም የጀመረ ሲሆን ቡዳፔስትም ለፈጣን ጥገናው ሩሲያን አመስግናለች፡፡በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/16/1349873_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_fb20c0c8fbe400f6ab2b1e0795877c54.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በድሩዝባ የነዳጅ መስመር ወደ ሃንጋሪ የሚቀርበው ነዳጅ፣ በዩክሬን ጥቃት ምክንያት ለሦስተኛ ጊዜ መቆሙን የሃንጋሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
10:15 22.08.2025 (የተሻሻለ: 10:24 22.08.2025) በድሩዝባ የነዳጅ መስመር ወደ ሃንጋሪ የሚቀርበው ነዳጅ፣ በዩክሬን ጥቃት ምክንያት ለሦስተኛ ጊዜ መቆሙን የሃንጋሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
“በሩሲያ-ቤላሩስ ድንበር ላይ የሚገኘው የድሩዝባ የነዳጅ መስመር ተደጋጋሚ ጥቃት እንደሚፈፀምበት መረጃ ደርሶናል፡፡ ይህም በአጭር ጊዜ ውስጥ ሦስተኛው ነው፡፡ ለሃንጋሪ የሚደረገው ድፍድፍ ነዳጅ አቅርቦት ዳግም ተቋርጧል! ይህ በሃንጋሪ የኃይል ዋስትና ላይ የተፈፀመ ሌላኛው ጥቃት ነው፡፡" ሲሉ ፒተር ስዚጃርቶ ተናግረዋል።
የመጀመሪያው የዩክሬን ጥቃት ሰኞ ነሐሴ 12 ቀን 2017 መፈፀሙ ተዘግቧል፡፡ ነሐሴ 13 ቀን 2017 የነዳጅ ዝውውሩ ዳግም የጀመረ ሲሆን ቡዳፔስትም ለፈጣን ጥገናው ሩሲያን አመስግናለች፡፡
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |