https://amh.sputniknews.africa
የእስራኤል መከላከያ ኃይል በጋዛ የሚገኙ የሕክምና ባለሙያዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሕዝቡን ለማስወጣት እንዲዘጋጁ ጠየቀ
የእስራኤል መከላከያ ኃይል በጋዛ የሚገኙ የሕክምና ባለሙያዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሕዝቡን ለማስወጣት እንዲዘጋጁ ጠየቀ
Sputnik አፍሪካ
የእስራኤል መከላከያ ኃይል በጋዛ የሚገኙ የሕክምና ባለሙያዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሕዝቡን ለማስወጣት እንዲዘጋጁ ጠየቀ የእስራኤል ጦር ከተማዋን በወታደራዊ ቁጥጥር ሥር ሊያውላት ማቀዱን ቃል አቀባዩ አስታውቋል፡፡ ሁሉም ታካሚዎች የሕክምና... 21.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-21T18:56+0300
2025-08-21T18:56+0300
2025-08-21T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/15/1347932_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_e78bf174861bf7c06f43c7cc5f423352.jpg
የእስራኤል መከላከያ ኃይል በጋዛ የሚገኙ የሕክምና ባለሙያዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሕዝቡን ለማስወጣት እንዲዘጋጁ ጠየቀ የእስራኤል ጦር ከተማዋን በወታደራዊ ቁጥጥር ሥር ሊያውላት ማቀዱን ቃል አቀባዩ አስታውቋል፡፡ ሁሉም ታካሚዎች የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ለማስቻል እና ከሰሜን የሚመጡ ታካሚዎችን ይቀበሉ ዘንድ ሆስፒታሎችን ለማዘጋጀት የሕክምና ቁሳቁሶች ከጋዛ ወደ ደቡብ ዳርቻ እንዲዛወሩ ጠይቋል፡፡ በዚህ ተንቀሳቃሽ ምስል፣ የስፑትኒክ ምስሎች ሐሙስ ዕለት በማዕከላዊ ጋዛ በእስራኤል የአየር ድብደባ ሙሉ በሙሉ የወደመውን የአል-መናስራ የስደተኞች ድንኳን ከተማ የመጀመሪያ ምስል ያሳያል፡፡ በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የእስራኤል መከላከያ ኃይል በጋዛ የሚገኙ የሕክምና ባለሙያዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሕዝቡን ለማስወጣት እንዲዘጋጁ ጠየቀ
Sputnik አፍሪካ
የእስራኤል መከላከያ ኃይል በጋዛ የሚገኙ የሕክምና ባለሙያዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሕዝቡን ለማስወጣት እንዲዘጋጁ ጠየቀ
2025-08-21T18:56+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/15/1347932_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_2acfb65d3df3c35f5397daf20dfe3d3c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የእስራኤል መከላከያ ኃይል በጋዛ የሚገኙ የሕክምና ባለሙያዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሕዝቡን ለማስወጣት እንዲዘጋጁ ጠየቀ
18:56 21.08.2025 (የተሻሻለ: 19:04 21.08.2025) የእስራኤል መከላከያ ኃይል በጋዛ የሚገኙ የሕክምና ባለሙያዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሕዝቡን ለማስወጣት እንዲዘጋጁ ጠየቀ
የእስራኤል ጦር ከተማዋን በወታደራዊ ቁጥጥር ሥር ሊያውላት ማቀዱን ቃል አቀባዩ አስታውቋል፡፡
ሁሉም ታካሚዎች የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ለማስቻል እና ከሰሜን የሚመጡ ታካሚዎችን ይቀበሉ ዘንድ ሆስፒታሎችን ለማዘጋጀት የሕክምና ቁሳቁሶች ከጋዛ ወደ ደቡብ ዳርቻ እንዲዛወሩ ጠይቋል፡፡
በዚህ ተንቀሳቃሽ ምስል፣ የስፑትኒክ ምስሎች ሐሙስ ዕለት በማዕከላዊ ጋዛ በእስራኤል የአየር ድብደባ ሙሉ በሙሉ የወደመውን የአል-መናስራ የስደተኞች ድንኳን ከተማ የመጀመሪያ ምስል ያሳያል፡፡
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |