ቡርኪና ፋሶ በ2026 የስንዴ ምርቷን በእጥፍ ለማሳደግ አልማለች
17:57 21.08.2025 (የተሻሻለ: 18:04 21.08.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ቡርኪና ፋሶ በ2026 የስንዴ ምርቷን በእጥፍ ለማሳደግ አልማለች
የግብርና ሚኒስቴር ማክሰኞ ያወጣው መረጃ እንደሚያያሳየው፣ ሀገሪቱ በ2024-2025 ዘመቻ በግብዓቶች፣ የእርሻ መሣሪያዎች እና የነጻ የእርሻ ድጎማ ታግዛ በ1 ሺህ 343 በሚጠጋ ሄክታር መሬት ላይ 2 ሺህ 597 ቶን ስንዴ አምርታለች፡፡
የ2025-2026 ዘመን 6 ሺህ ቶን ምርት ታቅዷል፡፡ የታቀደው ድጋፍ ደግሞ የሚከተሉትን ያጠቃልላል፡-
▪የተረጋገጠ ዘር፣
▪ ማዳበሪያዎች፣
▪ የተክል ጥበቃ ምርቶች
▪ መስኖ፣
▪ የመኸር፣
▪ ድህረ-መኸር መሣሪያዎች፣
▪ ለአምራቾች የሰብል ጥበቃ ማሻሻያ የአቅም ግንባታ።
ይህ ንቅናቄ ቡርኪና ፋሶ የስንዴ ምርትን ከውጭ ማስገባትን በመቀነስ በምግብ ራስን የመቻል ስትራቴጂያዊዊ ዓላማዋ ጋር የተጣጣመ ነው፡፡
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |