https://amh.sputniknews.africa
ግሎባላይዜሽን ምዕራባዊያንን መምሰል ማለት እንዳልሆነ ወጣቱን ማስገንዘብ ይገባል ተባለ
ግሎባላይዜሽን ምዕራባዊያንን መምሰል ማለት እንዳልሆነ ወጣቱን ማስገንዘብ ይገባል ተባለ
Sputnik አፍሪካ
ግሎባላይዜሽን ምዕራባዊያንን መምሰል ማለት እንዳልሆነ ወጣቱን ማስገንዘብ ይገባል ተባለ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር በላይነህ አቅናው፣ ትውልዱ የራሱን ባሕል፣ ታሪክ እና የኑሮ ዘይቤ እንዲወድ እና እንዲጠብቅ ዘርፈ ብዙ ሥራዎች... 21.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-21T17:33+0300
2025-08-21T17:33+0300
2025-08-21T17:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/15/1347044_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_0ee8b7a3ad2a99bbb5670bf1d1f38adb.jpg
ግሎባላይዜሽን ምዕራባዊያንን መምሰል ማለት እንዳልሆነ ወጣቱን ማስገንዘብ ይገባል ተባለ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር በላይነህ አቅናው፣ ትውልዱ የራሱን ባሕል፣ ታሪክ እና የኑሮ ዘይቤ እንዲወድ እና እንዲጠብቅ ዘርፈ ብዙ ሥራዎች በቅንጅት ሊሠሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል። "መንግሥት ኢትዮጵያን የሚመስሉ የኪነ ጥበብ እና የሥነ ጥበብ ውጤቶች እንዲበራከቱ ይበልጥ ዕድሎችን ማመቻቸት አለበት። ምዕራቡን ዓለም ከመምሰል አዙሪት ለመውጣትም የፈጠራ ሰዎች የራስን ሐብት በከፍተኛ ጥራት ማቅረብ ላይ በትኩረት ሊሠሩ ይገባል" ብለዋል። ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ የትውልዱን ሰብዕና ወደ አገሩ ለመመለስ ሊሠሩ ይገባል ያሏቸውን ሌሎች ነጥቦችንም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ግሎባላይዜሽን ምዕራባዊያንን መምሰል ማለት እንዳልሆነ ወጣቱን ማስገንዘብ ይገባል ተባለ
Sputnik አፍሪካ
ግሎባላይዜሽን ምዕራባዊያንን መምሰል ማለት እንዳልሆነ ወጣቱን ማስገንዘብ ይገባል ተባለ
2025-08-21T17:33+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/15/1347044_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_f9e82a2df68ed09da8000575991a2f57.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ግሎባላይዜሽን ምዕራባዊያንን መምሰል ማለት እንዳልሆነ ወጣቱን ማስገንዘብ ይገባል ተባለ
17:33 21.08.2025 (የተሻሻለ: 17:44 21.08.2025) ግሎባላይዜሽን ምዕራባዊያንን መምሰል ማለት እንዳልሆነ ወጣቱን ማስገንዘብ ይገባል ተባለ
የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር በላይነህ አቅናው፣ ትውልዱ የራሱን ባሕል፣ ታሪክ እና የኑሮ ዘይቤ እንዲወድ እና እንዲጠብቅ ዘርፈ ብዙ ሥራዎች በቅንጅት ሊሠሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
"መንግሥት ኢትዮጵያን የሚመስሉ የኪነ ጥበብ እና የሥነ ጥበብ ውጤቶች እንዲበራከቱ ይበልጥ ዕድሎችን ማመቻቸት አለበት። ምዕራቡን ዓለም ከመምሰል አዙሪት ለመውጣትም የፈጠራ ሰዎች የራስን ሐብት በከፍተኛ ጥራት ማቅረብ ላይ በትኩረት ሊሠሩ ይገባል" ብለዋል።
ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ የትውልዱን ሰብዕና ወደ አገሩ ለመመለስ ሊሠሩ ይገባል ያሏቸውን ሌሎች ነጥቦችንም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |