https://amh.sputniknews.africa
የዓለም ባንክ ለዘለንስኪ የሚያደርገው እርዳታ አፍሪካን ለመደገፍ ከሚያወጣው ወጪ ይበልጣል ሲሉ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
የዓለም ባንክ ለዘለንስኪ የሚያደርገው እርዳታ አፍሪካን ለመደገፍ ከሚያወጣው ወጪ ይበልጣል ሲሉ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም ባንክ ለዘለንስኪ የሚያደርገው እርዳታ አፍሪካን ለመደገፍ ከሚያወጣው ወጪ ይበልጣል ሲሉ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ፓንኪን "የሃብት ክፍፍሉ በፖለቲካ ማዕቀፍ ውስጥ ብቻ... 20.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-20T20:26+0300
2025-08-20T20:26+0300
2025-08-20T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/14/1342150_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_4eecc292829a25a41352797eecf341e7.jpg
የዓለም ባንክ ለዘለንስኪ የሚያደርገው እርዳታ አፍሪካን ለመደገፍ ከሚያወጣው ወጪ ይበልጣል ሲሉ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ፓንኪን "የሃብት ክፍፍሉ በፖለቲካ ማዕቀፍ ውስጥ ብቻ እየተካሄደ ነው" ብለዋል። ዲፕሎማቱ በዓለም አቀፉ "አዲስ ዘመን - አዲስ ጎዳና" ፎረም ላይ ባደረጉት ንግግር፤ የፋይናንስና ኢኮኖሚ አስተዳደር ቢሮዎችና ተቋማት በምዕራቡ ዓለም ከፍተኛ የፖለቲካ ተፅዕኖ ስር ወድቀዋል ብለዋል። ለአብነትም ዓለም አቀፉን የገንዘብ ተቋም እና የዓለም ባንክ ጠቅሰዋል። በሌላ በኩል የዓለም ንግድ ድርጅት ሚና አልባ ሆኗል ሲሉ ፓንኪን ተናግረዋል። በመሆኑም ሌሎች የግንኙነትና የጋራ ትስስር መንገዶችን መፈለግ ያስፈልጋል ብለዋል። በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥልበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/14/1342150_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_8b653991f48a43b1494cbf3b32830b91.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለም ባንክ ለዘለንስኪ የሚያደርገው እርዳታ አፍሪካን ለመደገፍ ከሚያወጣው ወጪ ይበልጣል ሲሉ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
20:26 20.08.2025 (የተሻሻለ: 20:34 20.08.2025) የዓለም ባንክ ለዘለንስኪ የሚያደርገው እርዳታ አፍሪካን ለመደገፍ ከሚያወጣው ወጪ ይበልጣል ሲሉ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ፓንኪን "የሃብት ክፍፍሉ በፖለቲካ ማዕቀፍ ውስጥ ብቻ እየተካሄደ ነው" ብለዋል።
ዲፕሎማቱ በዓለም አቀፉ "አዲስ ዘመን - አዲስ ጎዳና" ፎረም ላይ ባደረጉት ንግግር፤ የፋይናንስና ኢኮኖሚ አስተዳደር ቢሮዎችና ተቋማት በምዕራቡ ዓለም ከፍተኛ የፖለቲካ ተፅዕኖ ስር ወድቀዋል ብለዋል። ለአብነትም ዓለም አቀፉን የገንዘብ ተቋም እና የዓለም ባንክ ጠቅሰዋል።
በሌላ በኩል የዓለም ንግድ ድርጅት ሚና አልባ ሆኗል ሲሉ ፓንኪን ተናግረዋል። በመሆኑም ሌሎች የግንኙነትና የጋራ ትስስር መንገዶችን መፈለግ ያስፈልጋል ብለዋል።
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X