https://amh.sputniknews.africa
"ለአፍሪካ የፋይናሻል ቴክኖሎጂ ውጤቶች ቅደሚያ መስጠት ይገባል"
"ለአፍሪካ የፋይናሻል ቴክኖሎጂ ውጤቶች ቅደሚያ መስጠት ይገባል"
Sputnik አፍሪካ
"ለአፍሪካ የፋይናሻል ቴክኖሎጂ ውጤቶች ቅደሚያ መስጠት ይገባል" የአስኪቤዝ ዲጂታል አማካሪ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ እስክንድር መስፍን፤ የአሕጉሪቱን የፋይናንስ ስርዓት የሚያዘምኑ የዲጂታል ፈጠራዎች እንዲበራከቱ በፖሊሲ እና በአቅም ግንባታ የሚደራጁበትን... 20.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-20T19:19+0300
2025-08-20T19:19+0300
2025-08-20T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/14/1340903_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_1f713602ed9598ef632d6882a2ab7b8f.jpg
"ለአፍሪካ የፋይናሻል ቴክኖሎጂ ውጤቶች ቅደሚያ መስጠት ይገባል" የአስኪቤዝ ዲጂታል አማካሪ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ እስክንድር መስፍን፤ የአሕጉሪቱን የፋይናንስ ስርዓት የሚያዘምኑ የዲጂታል ፈጠራዎች እንዲበራከቱ በፖሊሲ እና በአቅም ግንባታ የሚደራጁበትን ምሕዳር መፍጠር እንደሚገባ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አስገንዝበዋል። "ለፓን አፍሪካ የክፍያ ስርዓቶች በራችንን እየከፈትን ይመስለኛል። ነገር ግን የአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት ላይ ይበልጥ መሥራት ይኖርብናል። የዲጂታል ባሕል ለውጣችንን የሚያልቁ የፋይናንሺያል እና የቴክኖሎጂ ካፒታሎችንም ማጠናከር አለብን" ብለዋል። ዋና ሥራ አስፈፃሚው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ስለ ሳፋሪኮም፣ ቴሌ ብር እና ኢ-ብርም ሙያዊ አስተያየታቸውን አካፍለውናል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"ለአፍሪካ የፋይናሻል ቴክኖሎጂ ውጤቶች ቅደሚያ መስጠት ይገባል"
Sputnik አፍሪካ
"ለአፍሪካ የፋይናሻል ቴክኖሎጂ ውጤቶች ቅደሚያ መስጠት ይገባል"
2025-08-20T19:19+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/14/1340903_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_cb638bc3723261a6af37d3b1257d393e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"ለአፍሪካ የፋይናሻል ቴክኖሎጂ ውጤቶች ቅደሚያ መስጠት ይገባል"
19:19 20.08.2025 (የተሻሻለ: 19:24 20.08.2025) "ለአፍሪካ የፋይናሻል ቴክኖሎጂ ውጤቶች ቅደሚያ መስጠት ይገባል"
የአስኪቤዝ ዲጂታል አማካሪ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ እስክንድር መስፍን፤ የአሕጉሪቱን የፋይናንስ ስርዓት የሚያዘምኑ የዲጂታል ፈጠራዎች እንዲበራከቱ በፖሊሲ እና በአቅም ግንባታ የሚደራጁበትን ምሕዳር መፍጠር እንደሚገባ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አስገንዝበዋል።
"ለፓን አፍሪካ የክፍያ ስርዓቶች በራችንን እየከፈትን ይመስለኛል። ነገር ግን የአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት ላይ ይበልጥ መሥራት ይኖርብናል። የዲጂታል ባሕል ለውጣችንን የሚያልቁ የፋይናንሺያል እና የቴክኖሎጂ ካፒታሎችንም ማጠናከር አለብን" ብለዋል።
ዋና ሥራ አስፈፃሚው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ስለ ሳፋሪኮም፣ ቴሌ ብር እና ኢ-ብርም ሙያዊ አስተያየታቸውን አካፍለውናል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X