https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካ በራሷ እና በእስራኤል ላይ እርምጃ ወስደዋል ባለቻቸው አራት የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ባለሥልጣናት ላይ ማዕቀብ ጣለች
አሜሪካ በራሷ እና በእስራኤል ላይ እርምጃ ወስደዋል ባለቻቸው አራት የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ባለሥልጣናት ላይ ማዕቀብ ጣለች
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ በራሷ እና በእስራኤል ላይ እርምጃ ወስደዋል ባለቻቸው አራት የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ባለሥልጣናት ላይ ማዕቀብ ጣለችየውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ በኪምበሪ ፕሮስት (ካናዳ)፣ በኒኮላስ ጊሎው (ፈረንሳይ)፣ በናዝሃት ሻሚም ካን... 20.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-20T19:10+0300
2025-08-20T19:10+0300
2025-08-20T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/14/1340675_0:348:1038:932_1920x0_80_0_0_29b73fa0bf9bdb0d2c0d76859c51df2f.jpg
አሜሪካ በራሷ እና በእስራኤል ላይ እርምጃ ወስደዋል ባለቻቸው አራት የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ባለሥልጣናት ላይ ማዕቀብ ጣለችየውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ በኪምበሪ ፕሮስት (ካናዳ)፣ በኒኮላስ ጊሎው (ፈረንሳይ)፣ በናዝሃት ሻሚም ካን (ፊጂ) እና በማሜ ማንዲያዬ ኒያንግ (ሴኔጋል) ላይ አዲስ ማዕቀብ መጣሉን አስታውቀዋል።ሩቢዮ በዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት "የፖለቲካ መጠቀሚያ መሆን፣ ሥልጣን አላግባብ መጠቀም፣ ብሔራዊ ሉዓላዊነትን ችላ ማለት እና ሕገ-ወጥ የፍትሕ ጣልቃገብነት" ምክንያት ማዕቀቡ እንደተጣለ ገልፀው፤ አሜሪካ ወታደሮቿን፣ ሉዓላዊነቷንና አጋሮቿን ለመጠበቅ እርምጃ እንደምትወስድ አሳስበዋል።"አይሲሲ ብሔራዊ ሉዓላዊነትን ችላ ማለቱንና የአሜሪካና የእስራኤል ዜጎችን ለመመርመር፣ ለመያዝ፣ ለማሰርና ለመክሰስ ጥረቶችን በማድረግ ሕግን እንደ የጦር መሳሪያ መጠቀሙን ቀጥሏል... የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በአሜሪካውያንና በእስራኤላውያን ላይ በሚወስደው...መሠረት ቢስ እርምጃ ተጠያቂ የሆኑትን አካላት ተጠያቂ ማድረጋችንን እንቀጥላለን" ሲሉ በኤክስ የማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ላይ ፅፈዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/14/1340675_0:251:1038:1030_1920x0_80_0_0_059a07f2882b6d71c674f2bc8b9482d3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካ በራሷ እና በእስራኤል ላይ እርምጃ ወስደዋል ባለቻቸው አራት የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ባለሥልጣናት ላይ ማዕቀብ ጣለች
19:10 20.08.2025 (የተሻሻለ: 19:14 20.08.2025) አሜሪካ በራሷ እና በእስራኤል ላይ እርምጃ ወስደዋል ባለቻቸው አራት የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ባለሥልጣናት ላይ ማዕቀብ ጣለች
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ በኪምበሪ ፕሮስት (ካናዳ)፣ በኒኮላስ ጊሎው (ፈረንሳይ)፣ በናዝሃት ሻሚም ካን (ፊጂ) እና በማሜ ማንዲያዬ ኒያንግ (ሴኔጋል) ላይ አዲስ ማዕቀብ መጣሉን አስታውቀዋል።
ሩቢዮ በዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት "የፖለቲካ መጠቀሚያ መሆን፣ ሥልጣን አላግባብ መጠቀም፣ ብሔራዊ ሉዓላዊነትን ችላ ማለት እና ሕገ-ወጥ የፍትሕ ጣልቃገብነት" ምክንያት ማዕቀቡ እንደተጣለ ገልፀው፤ አሜሪካ ወታደሮቿን፣ ሉዓላዊነቷንና አጋሮቿን ለመጠበቅ እርምጃ እንደምትወስድ አሳስበዋል።
"አይሲሲ ብሔራዊ ሉዓላዊነትን ችላ ማለቱንና የአሜሪካና የእስራኤል ዜጎችን ለመመርመር፣ ለመያዝ፣ ለማሰርና ለመክሰስ ጥረቶችን በማድረግ ሕግን እንደ የጦር መሳሪያ መጠቀሙን ቀጥሏል... የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በአሜሪካውያንና በእስራኤላውያን ላይ በሚወስደው...መሠረት ቢስ እርምጃ ተጠያቂ የሆኑትን አካላት ተጠያቂ ማድረጋችንን እንቀጥላለን" ሲሉ በኤክስ የማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ላይ ፅፈዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X