https://amh.sputniknews.africa
እናትን ከሞት መታደግ ቤተሰብን ማዳን ነው፦ የእናቶች ጤና አገልግሎት በኢትዮጵያ
እናትን ከሞት መታደግ ቤተሰብን ማዳን ነው፦ የእናቶች ጤና አገልግሎት በኢትዮጵያ
Sputnik አፍሪካ
በዚህ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም አቅራቢው በወሊድ ሆነ በድህረ ወሊድ ወቅት ስሚፈጠር የእናቶች ሞት፣ ኢትዮጵያ በዘርፉ እያደረገች ያለችውን አበረታች ሥራዎች እና ተያያዥ ጉዳዮችን ለመወያየት የጽንስና የማህፀን ስፔሻሊስቶቹን ዶ/ር ምስክር አንበርብር... 20.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-20T18:44+0300
2025-08-20T18:44+0300
2025-08-20T18:44+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/14/1339773_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_c07e44a57d02591077b5b441c8a16d2a.jpg
እናትን ከሞት መታደግ ቤተሰብን ማዳን ነው፦ የእናቶች ጤና አገልግሎት በኢትዮጵያ
Sputnik አፍሪካ
"የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በእናቶች ሞት ጉዳይ በትኩረት ሲሰራ የተሻለ በጀት፣ ትኩረት፣ የስልጠና ዕድሎች፣ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች፣ የጤና ባለሙያዎችን በጎለበተ እውቀትና መሠረተ ልማት ማስታጠቁ፣ እነዚህ ሁሉ ነገሮች ከፍተኛ አስተዋፅዖ አድርገዋል። የእናቶች ሞት ብዬ መናገር እችላለሁ። ለዚህም ሁልጊዜም አመስጋኞች ነን። አንዲት እናትን ማዳን አንድ ቤተሰብ እንደመታደግ ነው'' ሲሉ የጽንስና የማህፀን ስፔሻሊስት ዶ/ር ምስክር አንበርብር ተናግረዋል።
በዚህ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም አቅራቢው በወሊድ ሆነ በድህረ ወሊድ ወቅት ስሚፈጠር የእናቶች ሞት፣ ኢትዮጵያ በዘርፉ እያደረገች ያለችውን አበረታች ሥራዎች እና ተያያዥ ጉዳዮችን ለመወያየት የጽንስና የማህፀን ስፔሻሊስቶቹን ዶ/ር ምስክር አንበርብር እና ዶ/ር ታጠቅ ተስፋዬን ጋብዟቸዋል።
በዚህ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም አቅራቢው በወሊድ ሆነ በድህረ ወሊድ ወቅት ስሚፈጠር የእናቶች ሞት፣ ኢትዮጵያ በዘርፉ እያደረገች ያለችውን አበረታች ሥራዎች እና ተያያዥ ጉዳዮችን ለመወያየት የጽንስና የማህፀን ስፔሻሊስቶቹን ዶ/ር ምስክር አንበርብር እና ዶ/ር ታጠቅ ተስፋዬን ጋብዟቸዋል።ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts – Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/14/1339773_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_57014e158b18a50c3ed19d832de34010.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
እናትን ከሞት መታደግ ቤተሰብን ማዳን ነው፦ የእናቶች ጤና አገልግሎት በኢትዮጵያ
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
"የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በእናቶች ሞት ጉዳይ በትኩረት ሲሰራ የተሻለ በጀት፣ ትኩረት፣ የስልጠና ዕድሎች፣ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች፣ የጤና ባለሙያዎችን በጎለበተ እውቀትና መሠረተ ልማት ማስታጠቁ፣ እነዚህ ሁሉ ነገሮች ከፍተኛ አስተዋፅዖ አድርገዋል። የእናቶች ሞት ብዬ መናገር እችላለሁ። ለዚህም ሁልጊዜም አመስጋኞች ነን። አንዲት እናትን ማዳን አንድ ቤተሰብ እንደመታደግ ነው'' ሲሉ የጽንስና የማህፀን ስፔሻሊስት ዶ/ር ምስክር አንበርብር ተናግረዋል።
በዚህ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም አቅራቢው በወሊድ ሆነ በድህረ ወሊድ ወቅት ስሚፈጠር የእናቶች ሞት፣ ኢትዮጵያ በዘርፉ እያደረገች ያለችውን አበረታች ሥራዎች እና ተያያዥ ጉዳዮችን ለመወያየት የጽንስና የማህፀን ስፔሻሊስቶቹን ዶ/ር ምስክር አንበርብር እና ዶ/ር ታጠቅ ተስፋዬን ጋብዟቸዋል።