15 የኢትዮጵያ ከተሞች በዲጂታል አድራሻ ስርዓት ሊተሳሰሩ እንደሆነ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ15 የኢትዮጵያ ከተሞች በዲጂታል አድራሻ ስርዓት ሊተሳሰሩ እንደሆነ ተገለፀ
15 የኢትዮጵያ ከተሞች በዲጂታል አድራሻ ስርዓት ሊተሳሰሩ እንደሆነ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.08.2025
ሰብስክራይብ

15 የኢትዮጵያ ከተሞች በዲጂታል አድራሻ ስርዓት ሊተሳሰሩ እንደሆነ ተገለፀ

በኢትዮጵያ አድርሻን ከማግኘት ጋር ተያይዞ በሚፈጠሩ ችግሮች የአደጋ ግዜ ሥራዎችን ማከናወን አስቸጋሪ አየሆነ በመምጣቱ ከተሞችን በዲጂታል ሥርዓት ማስተሳሰር አስፈላጊ ሆኗል።

ሀገሪቱ ከሐምሌ 2014 ዓ.ም ጀምሮ የዲጂታል ስርዓትን ተግባራዊ ለማድረግ እንቅስቃሴ እንደጀመረች የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት አስታውቋል።

አገልግሎቱ ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ በቢሾፍቱ ከተማ ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ሆኗል። በአዲስ አበባ፣ አዳማ፣ ሐረር፣ ባህር ዳር፣ ደብረ ብርሃን እና ጅማ ታህሳስ 30፣ 2018 ዓ.ም ወደ ሙሉ ትግበራ እንደሚገባ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት ሥራቸው የተጀመረው ኮምቦልቻ፣ ጎንደር፣ አርባ ምንጭ፣ ሚዛን አማን፣ ወላይታ ሶዶ፣ አዋሽ ሰባት፣ ሃዋሳ፣ ጅግጅጋ እና ድሬዳዋ ከተሞች የዲጂታል አድራሻ ስርዓት ዝርጋታቸው በ2018 የበጀት ዓመት ይጠናቀቃል።

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0