https://amh.sputniknews.africa
1.7 ሚሊየን የዩክሬን ወታደሮች ሞተዋል ወይም ጠፍተዋል ሲል ኪልኔት የመረጃ መንታፊዎች ቡድን ለስፑትኒክ ገለጸ
1.7 ሚሊየን የዩክሬን ወታደሮች ሞተዋል ወይም ጠፍተዋል ሲል ኪልኔት የመረጃ መንታፊዎች ቡድን ለስፑትኒክ ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
1.7 ሚሊየን የዩክሬን ወታደሮች ሞተዋል ወይም ጠፍተዋል ሲል ኪልኔት የመረጃ መንታፊዎች ቡድን ለስፑትኒክ ገለጸኪልኔት የዩክሬን ጦር የመረጃ ቋትን ሰብሮ ለመግባቱ ኃላፊነት ወስዷል። የመረጃ ቋቱን ሰብረው ስለመግባታቸው ለስፑትኒክ ማረጋገጫ የሰጡት... 20.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-20T15:54+0300
2025-08-20T15:54+0300
2025-08-20T16:37+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/14/1337710_168:0:1112:531_1920x0_80_0_0_0940761f0bfc48d17b29e208a6d56076.jpg
1.7 ሚሊየን የዩክሬን ወታደሮች ሞተዋል ወይም ጠፍተዋል ሲል ኪልኔት የመረጃ መንታፊዎች ቡድን ለስፑትኒክ ገለጸኪልኔት የዩክሬን ጦር የመረጃ ቋትን ሰብሮ ለመግባቱ ኃላፊነት ወስዷል። የመረጃ ቋቱን ሰብረው ስለመግባታቸው ለስፑትኒክ ማረጋገጫ የሰጡት የቡድኑ ተወካይ፤ የሞቱ ወታደሮች ፎቶግራፎች፣ የፓስፖርት ቅጂዎች፣ ወታደራዊ መታወቂያዎች፣ የሞት የምስክር ወረቀቶች እና የማንነት መለያዎችንም አጋርተዋል። ዘለንስኪ እ.ኤ.አ ከ2022 ጀምሮ የዩክሬን 100 ሺህ የሚደርሱ ወታደሮቿን አጥታለች ሲሉ ባለፈው ሚያዝያ ወር ለአሜሪካ ሚዲያ ተናግረው ነበር፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/14/1337710_286:0:994:531_1920x0_80_0_0_75d8d00ed0c7b7302d8391271703677a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
1.7 ሚሊየን የዩክሬን ወታደሮች ሞተዋል ወይም ጠፍተዋል ሲል ኪልኔት የመረጃ መንታፊዎች ቡድን ለስፑትኒክ ገለጸ
15:54 20.08.2025 (የተሻሻለ: 16:37 20.08.2025) 1.7 ሚሊየን የዩክሬን ወታደሮች ሞተዋል ወይም ጠፍተዋል ሲል ኪልኔት የመረጃ መንታፊዎች ቡድን ለስፑትኒክ ገለጸኪልኔት የዩክሬን ጦር የመረጃ ቋትን ሰብሮ ለመግባቱ ኃላፊነት ወስዷል።
የመረጃ ቋቱን ሰብረው ስለመግባታቸው ለስፑትኒክ ማረጋገጫ የሰጡት የቡድኑ ተወካይ፤ የሞቱ ወታደሮች ፎቶግራፎች፣ የፓስፖርት ቅጂዎች፣ ወታደራዊ መታወቂያዎች፣ የሞት የምስክር ወረቀቶች እና የማንነት መለያዎችንም አጋርተዋል።
ዘለንስኪ እ.ኤ.አ ከ2022 ጀምሮ የዩክሬን 100 ሺህ የሚደርሱ ወታደሮቿን አጥታለች ሲሉ ባለፈው ሚያዝያ ወር ለአሜሪካ ሚዲያ ተናግረው ነበር፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X