https://amh.sputniknews.africa
የፑቲን-ትራምፕ ውይይት፦ "በሩሲያ እና አሜሪካ መካከል መግባባት ተፈጥሯል"
የፑቲን-ትራምፕ ውይይት፦ "በሩሲያ እና አሜሪካ መካከል መግባባት ተፈጥሯል"
Sputnik አፍሪካ
የፑቲን-ትራምፕ ውይይት፦ "በሩሲያ እና አሜሪካ መካከል መግባባት ተፈጥሯል" በአላስካ በሩሲያ እና አሜሪካ ፕሬዝዳንቶች መካከል ከተካሄደው የአንድ ለአንድ ስብሰባ በኋላ፤ በተለይ በሁለት ዋና ዋና ነጥቦች እጅግ በጣም መደሰታቸውን የቡርኪና ፋሶ... 19.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-19T20:20+0300
2025-08-19T20:20+0300
2025-08-19T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/13/1331398_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_6513454b9c0c80be7b3d6ae34ad8e80c.jpg
የፑቲን-ትራምፕ ውይይት፦ "በሩሲያ እና አሜሪካ መካከል መግባባት ተፈጥሯል" በአላስካ በሩሲያ እና አሜሪካ ፕሬዝዳንቶች መካከል ከተካሄደው የአንድ ለአንድ ስብሰባ በኋላ፤ በተለይ በሁለት ዋና ዋና ነጥቦች እጅግ በጣም መደሰታቸውን የቡርኪና ፋሶ የሶሺዮ-ፖለቲካ ሳይንቲስት ኦሎ ፔፒን ሂየን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። በመጀመሪያ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት በዩክሬን ያለውን ቀውስ በስኬት ለመፍታት ሙሉ በሙሉ ቁርጠኛ ናቸው። በሁለተኛ ደረጃ ፕሬዝዳንት ፑቲን ግጭቱን ስለመፍታት የሚጠይቋቸውን ለማዳመጥ ፈቃደኛ መሆናቸው ናቸው። "እነዚህ ሁለት ኃያላን ስምምነት ላይ መድረስ ከቻሉ፤ ለዓለም ሰላም መፍትሄዎችን መፈለግ እና ማቅረብ ይችላሉ ማለት ነው።"በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የፑቲን-ትራምፕ ውይይት፦ "በሩሲያ እና አሜሪካ መካከል መግባባት ተፈጥሯል"
Sputnik አፍሪካ
የፑቲን-ትራምፕ ውይይት፦ "በሩሲያ እና አሜሪካ መካከል መግባባት ተፈጥሯል"
2025-08-19T20:20+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/13/1331398_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_39b59756643a179fdd88e52c07cfb502.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የፑቲን-ትራምፕ ውይይት፦ "በሩሲያ እና አሜሪካ መካከል መግባባት ተፈጥሯል"
20:20 19.08.2025 (የተሻሻለ: 20:24 19.08.2025) የፑቲን-ትራምፕ ውይይት፦ "በሩሲያ እና አሜሪካ መካከል መግባባት ተፈጥሯል"
በአላስካ በሩሲያ እና አሜሪካ ፕሬዝዳንቶች መካከል ከተካሄደው የአንድ ለአንድ ስብሰባ በኋላ፤ በተለይ በሁለት ዋና ዋና ነጥቦች እጅግ በጣም መደሰታቸውን የቡርኪና ፋሶ የሶሺዮ-ፖለቲካ ሳይንቲስት ኦሎ ፔፒን ሂየን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በመጀመሪያ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት በዩክሬን ያለውን ቀውስ በስኬት ለመፍታት ሙሉ በሙሉ ቁርጠኛ ናቸው።
በሁለተኛ ደረጃ ፕሬዝዳንት ፑቲን ግጭቱን ስለመፍታት የሚጠይቋቸውን ለማዳመጥ ፈቃደኛ መሆናቸው ናቸው።
"እነዚህ ሁለት ኃያላን ስምምነት ላይ መድረስ ከቻሉ፤ ለዓለም ሰላም መፍትሄዎችን መፈለግ እና ማቅረብ ይችላሉ ማለት ነው።"
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X