https://amh.sputniknews.africa
በአፍሪካ የሳይበር ደህንነትን ለማረጋገጥ በተናጠል የሚደረጉ ጥረቶችን ማስተባበር ይገባል - የካስፐርስኪ የአፍሪካ ተወካይ
በአፍሪካ የሳይበር ደህንነትን ለማረጋገጥ በተናጠል የሚደረጉ ጥረቶችን ማስተባበር ይገባል - የካስፐርስኪ የአፍሪካ ተወካይ
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ የሳይበር ደህንነትን ለማረጋገጥ በተናጠል የሚደረጉ ጥረቶችን ማስተባበር ይገባል - የካስፐርስኪ የአፍሪካ ተወካይ የሳይበር ደህንነት ተቋሙ የቅድመ ሽያጭ ቡድን ሥራ አስኪያጅ ሞሰስ መንጉቲ በዘርፉ በመንግሥት እና በግሉ ሴክተር፣ በመንግሥታት... 19.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-19T18:23+0300
2025-08-19T18:23+0300
2025-08-19T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/13/1329281_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_2dd1bc215c89c2317ba03bdd243767f0.jpg
በአፍሪካ የሳይበር ደህንነትን ለማረጋገጥ በተናጠል የሚደረጉ ጥረቶችን ማስተባበር ይገባል - የካስፐርስኪ የአፍሪካ ተወካይ የሳይበር ደህንነት ተቋሙ የቅድመ ሽያጭ ቡድን ሥራ አስኪያጅ ሞሰስ መንጉቲ በዘርፉ በመንግሥት እና በግሉ ሴክተር፣ በመንግሥታት እንዲሁም በሳይበር ደህንነት አቅራቢዎች መካከል ትብብር ሊጠናከር እንደሚገባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ሁሉም ድርጅቶች እነዚህን ስጋቶች ለመቋቋም ትክክለኛ የደህንነት መፍትሄዎችን ለመግዛት አቅም የላቸውም። ይህም ትልቅ ክፍተት በመሆኑ በመረጃ ልውውጥ እና በሌሎች መንገዶች ትብብሮችን ማጠናከር ይገባል"ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በአፍሪካ የሳይበር ደህንነትን ለማረጋገጥ በተናጠል የሚደረጉ ጥረቶችን ማስተባበር ይገባል - የካስፐርስኪ የአፍሪካ ተወካይ
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ የሳይበር ደህንነትን ለማረጋገጥ በተናጠል የሚደረጉ ጥረቶችን ማስተባበር ይገባል - የካስፐርስኪ የአፍሪካ ተወካይ
2025-08-19T18:23+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/13/1329281_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_b451513cb3c8189c721203c0e17e3d37.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአፍሪካ የሳይበር ደህንነትን ለማረጋገጥ በተናጠል የሚደረጉ ጥረቶችን ማስተባበር ይገባል - የካስፐርስኪ የአፍሪካ ተወካይ
18:23 19.08.2025 (የተሻሻለ: 18:24 19.08.2025) በአፍሪካ የሳይበር ደህንነትን ለማረጋገጥ በተናጠል የሚደረጉ ጥረቶችን ማስተባበር ይገባል - የካስፐርስኪ የአፍሪካ ተወካይ
የሳይበር ደህንነት ተቋሙ የቅድመ ሽያጭ ቡድን ሥራ አስኪያጅ ሞሰስ መንጉቲ በዘርፉ በመንግሥት እና በግሉ ሴክተር፣ በመንግሥታት እንዲሁም በሳይበር ደህንነት አቅራቢዎች መካከል ትብብር ሊጠናከር እንደሚገባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ሁሉም ድርጅቶች እነዚህን ስጋቶች ለመቋቋም ትክክለኛ የደህንነት መፍትሄዎችን ለመግዛት አቅም የላቸውም። ይህም ትልቅ ክፍተት በመሆኑ በመረጃ ልውውጥ እና በሌሎች መንገዶች ትብብሮችን ማጠናከር ይገባል"ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X