https://amh.sputniknews.africa
በአላስካ በተካሄደው ስብሰባ ፑቲን ለዩክሬን የደህንነት ዋስትና ለመስጠት መስማማታቸውን ትራምፕ ተናገሩ
በአላስካ በተካሄደው ስብሰባ ፑቲን ለዩክሬን የደህንነት ዋስትና ለመስጠት መስማማታቸውን ትራምፕ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በአላስካ በተካሄደው ስብሰባ ፑቲን ለዩክሬን የደህንነት ዋስትና ለመስጠት መስማማታቸውን ትራምፕ ተናገሩ አክለውም ከአውሮፓ ሕብረት መሪዎች እና ከዘለንስኪ ጋር በሚያደርጉት ስብሰባ በግዛት ልውውጦች ዙሪያ እንደሚመክሩ አስታውቀዋል። ቀጣዩ እርምጃ በዩክሬን... 18.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-18T22:10+0300
2025-08-18T22:10+0300
2025-08-18T22:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/12/1323271_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_0e2ed1a1e7f771ca58ce723ebd100631.jpg
በአላስካ በተካሄደው ስብሰባ ፑቲን ለዩክሬን የደህንነት ዋስትና ለመስጠት መስማማታቸውን ትራምፕ ተናገሩ አክለውም ከአውሮፓ ሕብረት መሪዎች እና ከዘለንስኪ ጋር በሚያደርጉት ስብሰባ በግዛት ልውውጦች ዙሪያ እንደሚመክሩ አስታውቀዋል። ቀጣዩ እርምጃ በዩክሬን ጉዳይ የሶስትዮሽ ግንኙነት ማካሄድ ነው ያሉት ትራምፕ፤ ፑቲን እና ዘለንስኪ በዩክሬን ሰላማዊ መፍትሄ ዙሪያ የተወሰነ ስምምነት ላይ ሊደርሱ እንደሚችሉ እምነታቸውን ገልፀዋል። ዘለንስኪ በሦስትዮሽ ስብሰባው ላይ የክልል ጉዳዮችን እንነጋገራለን ብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በአላስካ በተካሄደው ስብሰባ ፑቲን ለዩክሬን የደህንነት ዋስትና ለመስጠት መስማማታቸውን ትራምፕ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በአላስካ በተካሄደው ስብሰባ ፑቲን ለዩክሬን የደህንነት ዋስትና ለመስጠት መስማማታቸውን ትራምፕ ተናገሩ
2025-08-18T22:10+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/12/1323271_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_639e931110934aa67a4b906f434410b1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአላስካ በተካሄደው ስብሰባ ፑቲን ለዩክሬን የደህንነት ዋስትና ለመስጠት መስማማታቸውን ትራምፕ ተናገሩ
22:10 18.08.2025 (የተሻሻለ: 22:24 18.08.2025) በአላስካ በተካሄደው ስብሰባ ፑቲን ለዩክሬን የደህንነት ዋስትና ለመስጠት መስማማታቸውን ትራምፕ ተናገሩ
አክለውም ከአውሮፓ ሕብረት መሪዎች እና ከዘለንስኪ ጋር በሚያደርጉት ስብሰባ በግዛት ልውውጦች ዙሪያ እንደሚመክሩ አስታውቀዋል።
ቀጣዩ እርምጃ በዩክሬን ጉዳይ የሶስትዮሽ ግንኙነት ማካሄድ ነው ያሉት ትራምፕ፤ ፑቲን እና ዘለንስኪ በዩክሬን ሰላማዊ መፍትሄ ዙሪያ የተወሰነ ስምምነት ላይ ሊደርሱ እንደሚችሉ እምነታቸውን ገልፀዋል።
ዘለንስኪ በሦስትዮሽ ስብሰባው ላይ የክልል ጉዳዮችን እንነጋገራለን ብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X