https://amh.sputniknews.africa
በትራምፕ እና ዘለንስኪ መካከል የሚደረገው ስብሰባ ጀመረ
በትራምፕ እና ዘለንስኪ መካከል የሚደረገው ስብሰባ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
በትራምፕ እና ዘለንስኪ መካከል የሚደረገው ስብሰባ ጀመረ በሞላላው ጽሕፈት ቤት እየተካሄደ በሚገኘው ስብሰባ ፕሬዝዳንት ትራምፕ፤ ፑቲን የዩክሬንን ግጭት ለማስቆም እየጣሩ ነው ብለዋል። ትራምፕ የዩክሬን የሰላም መፍትሄ ዘላቂ መሆን እንዳለበትም... 18.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-18T20:37+0300
2025-08-18T20:37+0300
2025-08-18T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/12/1322177_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_4efae52c628f29cffdbf61b71f6c8549.jpg
በትራምፕ እና ዘለንስኪ መካከል የሚደረገው ስብሰባ ጀመረ በሞላላው ጽሕፈት ቤት እየተካሄደ በሚገኘው ስብሰባ ፕሬዝዳንት ትራምፕ፤ ፑቲን የዩክሬንን ግጭት ለማስቆም እየጣሩ ነው ብለዋል። ትራምፕ የዩክሬን የሰላም መፍትሄ ዘላቂ መሆን እንዳለበትም ተናግረዋል። አክለውም የዩክሬን ግጭት እንዲቆም ተዋጊዎቹም መላው ዓለምም የሚመኘው ነው በማለት፤ ይህ የሚሆንበትን ግዜ ግን አሁን ላይ ለማወቅ እንደማይቻል ገልፀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በትራምፕ እና ዘለንስኪ መካከል የሚደረገው ስብሰባ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
በትራምፕ እና ዘለንስኪ መካከል የሚደረገው ስብሰባ ጀመረ
2025-08-18T20:37+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/12/1322177_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_3d7b7c09e75d67af14403c1cb6f18da6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በትራምፕ እና ዘለንስኪ መካከል የሚደረገው ስብሰባ ጀመረ
20:37 18.08.2025 (የተሻሻለ: 20:54 18.08.2025) በትራምፕ እና ዘለንስኪ መካከል የሚደረገው ስብሰባ ጀመረ
በሞላላው ጽሕፈት ቤት እየተካሄደ በሚገኘው ስብሰባ ፕሬዝዳንት ትራምፕ፤ ፑቲን የዩክሬንን ግጭት ለማስቆም እየጣሩ ነው ብለዋል።
ትራምፕ የዩክሬን የሰላም መፍትሄ ዘላቂ መሆን እንዳለበትም ተናግረዋል።
አክለውም የዩክሬን ግጭት እንዲቆም ተዋጊዎቹም መላው ዓለምም የሚመኘው ነው በማለት፤ ይህ የሚሆንበትን ግዜ ግን አሁን ላይ ለማወቅ እንደማይቻል ገልፀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X