ግጭት የቀጠለባት ኮንጎ ከኤም23 ጋር ለሚደረገው የሰላም ድርድር ቁርጠኝነቷን አረጋገጠች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱግጭት የቀጠለባት ኮንጎ ከኤም23 ጋር ለሚደረገው የሰላም ድርድር ቁርጠኝነቷን አረጋገጠች
ግጭት የቀጠለባት ኮንጎ ከኤም23 ጋር ለሚደረገው የሰላም ድርድር ቁርጠኝነቷን አረጋገጠች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.08.2025
ሰብስክራይብ

ግጭት የቀጠለባት ኮንጎ ከኤም23 ጋር ለሚደረገው የሰላም ድርድር ቁርጠኝነቷን አረጋገጠች

በኳታር አሸማጋይነት የሰላም ስምምነት ላይ ለመድረስ ማቀዷን ገልፃለች። ባለሥልጣናት “ዘላቂ ሰላም ለመመለስ እና የኮንጎን ሕዝብ ስቃይ ለማቅለል” ቁርጠኝነታቸውን አረጋግጠዋል።

የኳታር አማላጆች ረቂቅ ስምምነት እያሠራጩ እና ድርድሩም በቅርቡ ይካሄዳል ተብሎ ቢጠበቅም፤ በሰሜን እና በደቡብ ኪቩ ግጭቶች ቀጥለዋል። ኮንጎ ኤም23ን በአዲስ ጥቃት የከሰሰች ሲሆን ታጣቂዎቹ ደግሞ የመንግሥት ጥቃቶች ደርሶብናል ብለዋል።

በዋሽንግተኑ የሰኔ ስምምነትና የዶሃውን የሐምሌ መግለጫ ጨምሮ በቅርቡ የተደረጉ ስምምነቶች ትጥቅ ለማስፈታት፣ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም እና የመንግሥትን ሥልጣን መመለስ የሚያስችል የድርጊት መርሃ-ግብር አስቀምጠዋል። ሆኖም ውጊያው የመጨረሻ የሰላም ስምምነት ላይ ለመድረስ የሚደረገውን ጥረት ማስተጓጎሉን ቀጥሏል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0