https://amh.sputniknews.africa
ኪዬቭ በሃንጋሪ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ ጥቃት መሰንዘሯ ‘የትኛውንም ነገር ከማድረግ’ እንደማትቆጠብ ያሳያል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
ኪዬቭ በሃንጋሪ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ ጥቃት መሰንዘሯ ‘የትኛውንም ነገር ከማድረግ’ እንደማትቆጠብ ያሳያል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኪዬቭ በሃንጋሪ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ ጥቃት መሰንዘሯ ‘የትኛውንም ነገር ከማድረግ’ እንደማትቆጠብ ያሳያል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ“ሩሲያ ለዓመታት የኪዬቭን አገዛዝ ለሚቀልቡ የርዕዮተ ዓለም አራማጆች፤... 18.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-18T14:52+0300
2025-08-18T14:52+0300
2025-08-18T14:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/12/1317212_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_d3915f6dd7ce7ba3aca0bbd19dd1bcdb.jpg
ኪዬቭ በሃንጋሪ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ ጥቃት መሰንዘሯ ‘የትኛውንም ነገር ከማድረግ’ እንደማትቆጠብ ያሳያል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ“ሩሲያ ለዓመታት የኪዬቭን አገዛዝ ለሚቀልቡ የርዕዮተ ዓለም አራማጆች፤ አረመኔያዊው፣ ሥርዓት አልባው እና ደም የተጠማው የኪዬቭ አገዛዝ ፈጽሞ እንደማይቆም እና ልክ እንደ ጉድፍ ኢንፌክሽን በመላው ዓለም እንደሚሰራጭ ስታስጠነቅቅ ነበር" ብለዋል።ዩክሬን በነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ በሰነዘረችው ተጨማሪ ጥቃት ምክንያት ወደ ሃንጋሪ የሚደረገው የነዳጅ አቅርቦት ለጊዜው መቋረጡ ቀደም ሲል ተገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/12/1317212_44:0:756:534_1920x0_80_0_0_686b70d95c45157c68a83a0878900711.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኪዬቭ በሃንጋሪ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ ጥቃት መሰንዘሯ ‘የትኛውንም ነገር ከማድረግ’ እንደማትቆጠብ ያሳያል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
14:52 18.08.2025 (የተሻሻለ: 14:54 18.08.2025) ኪዬቭ በሃንጋሪ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ ጥቃት መሰንዘሯ ‘የትኛውንም ነገር ከማድረግ’ እንደማትቆጠብ ያሳያል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
“ሩሲያ ለዓመታት የኪዬቭን አገዛዝ ለሚቀልቡ የርዕዮተ ዓለም አራማጆች፤ አረመኔያዊው፣ ሥርዓት አልባው እና ደም የተጠማው የኪዬቭ አገዛዝ ፈጽሞ እንደማይቆም እና ልክ እንደ ጉድፍ ኢንፌክሽን በመላው ዓለም እንደሚሰራጭ ስታስጠነቅቅ ነበር" ብለዋል።
ዩክሬን በነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ላይ በሰነዘረችው ተጨማሪ ጥቃት ምክንያት ወደ ሃንጋሪ የሚደረገው የነዳጅ አቅርቦት ለጊዜው መቋረጡ ቀደም ሲል ተገልጿል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X