https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዝዳንት ፑቲን ከደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሲሪል ራማፎሳ ጋር በስልክ መነጋገራቸውን ክሬምሊን አስታወቀ
ፕሬዝዳንት ፑቲን ከደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሲሪል ራማፎሳ ጋር በስልክ መነጋገራቸውን ክሬምሊን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ፑቲን ከደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሲሪል ራማፎሳ ጋር በስልክ መነጋገራቸውን ክሬምሊን አስታወቀፑቲን በአላስካ በተካሄደው የሩሲያ-አሜሪካ የመሪዎች ስብሰባ ላይ የተገኙ ዋና ዋና ውጤቶችን ለደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት አጋርተዋል። ራማፎሳ የዩክሬን... 18.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-18T13:36+0300
2025-08-18T13:36+0300
2025-08-18T13:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/12/1315961_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_ff9578a4fdbc5dcda657680455cf1ee3.jpg
ፕሬዝዳንት ፑቲን ከደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሲሪል ራማፎሳ ጋር በስልክ መነጋገራቸውን ክሬምሊን አስታወቀፑቲን በአላስካ በተካሄደው የሩሲያ-አሜሪካ የመሪዎች ስብሰባ ላይ የተገኙ ዋና ዋና ውጤቶችን ለደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት አጋርተዋል። ራማፎሳ የዩክሬን ቀውስ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ እየተደረጉ ያሉ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን እንደሚደግፉ ገልጸዋል። በተጨማሪም ፑቲን እና ራማፎሳ በሩሲያ እና በደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ለማሳደግ ቁርጠኛ እንደሆኑ አረጋግጠዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/12/1315961_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_bcdef5bff5e972fd414acc2d7a850264.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፕሬዝዳንት ፑቲን ከደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሲሪል ራማፎሳ ጋር በስልክ መነጋገራቸውን ክሬምሊን አስታወቀ
13:36 18.08.2025 (የተሻሻለ: 13:44 18.08.2025) ፕሬዝዳንት ፑቲን ከደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሲሪል ራማፎሳ ጋር በስልክ መነጋገራቸውን ክሬምሊን አስታወቀ
ፑቲን በአላስካ በተካሄደው የሩሲያ-አሜሪካ የመሪዎች ስብሰባ ላይ የተገኙ ዋና ዋና ውጤቶችን ለደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት አጋርተዋል።
ራማፎሳ የዩክሬን ቀውስ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ እየተደረጉ ያሉ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን እንደሚደግፉ ገልጸዋል።
በተጨማሪም ፑቲን እና ራማፎሳ በሩሲያ እና በደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ለማሳደግ ቁርጠኛ እንደሆኑ አረጋግጠዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X