https://amh.sputniknews.africa
የፑቲን እና ትራምፕ የአላስካ ስብሰባ በመሪዎቹ መካከል መተማመን ለመፍጠር የመጀመርያው እርምጃ እንደሆነ የታሪክ ምሁሩ ገለፁ
የፑቲን እና ትራምፕ የአላስካ ስብሰባ በመሪዎቹ መካከል መተማመን ለመፍጠር የመጀመርያው እርምጃ እንደሆነ የታሪክ ምሁሩ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የፑቲን እና ትራምፕ የአላስካ ስብሰባ በመሪዎቹ መካከል መተማመን ለመፍጠር የመጀመርያው እርምጃ እንደሆነ የታሪክ ምሁሩ ገለፁ መተማመን ከተፈጠረ በኋላ የወደፊት ፕሮግራሞችን መቅረፅ ይችላሉ ሲሉ ምሁሩ ጥላሁን ጣሰው ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያያት... 18.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-18T12:16+0300
2025-08-18T12:16+0300
2025-08-18T12:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/12/1315014_0:63:1280:783_1920x0_80_0_0_1e163502eb812c7bffebca64f5539411.jpg
የፑቲን እና ትራምፕ የአላስካ ስብሰባ በመሪዎቹ መካከል መተማመን ለመፍጠር የመጀመርያው እርምጃ እንደሆነ የታሪክ ምሁሩ ገለፁ መተማመን ከተፈጠረ በኋላ የወደፊት ፕሮግራሞችን መቅረፅ ይችላሉ ሲሉ ምሁሩ ጥላሁን ጣሰው ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያያት ተናግረዋል፡፡ “ትራምፕ ሩሲያ ጠል አቋሞችን ሲተቹ ማየት ደስ የሚል ነበር፡፡ ፑቲን በአላስካ ባረፉ የሁለተኛው ዓለም ጦርነት የሩሲያ ጀኞች መካነ መቃብር የአበባ ጉንጉን ማስቀመጣቸው አስደሳች ነበር፡፡ ፑቲንን ከአላስካ የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ኃላፊ ጋር ማየትም እንዲሁ ልብ የሚነካ ነበር” ብለዋል፡፡የመጨረሻው ውጤት ለሁሉም ግልፅ ነው የሚሉት የታሪክ ምሁሩ፤ በዚህ ሁኔታ በታቸለ ፍጥነት ስምምነት ላይ መድረሱ ይሻላል ብለው እንደሚያስቡ ገልፀዋል፡፡ “ፕሬዝዳንት ትራምፕ በተደጋጋሚ የዩክሬን ጦርነት የእሳቸው እንዳልሆነ እና እሳቸው ፕሬዳንት ሆነው ቢሆን ኖሮ እንደማይፈጠር ይገልፃሉ፡፡ ይህ አቋም አሁንም አልተቀየረም፡፡ አውሮፓ እና ኪዬቭ በተሻለው የአሜሪካ መንገድ ቢጓዙ ይሻላቸዋል፡፡” ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/12/1315014_76:0:1204:846_1920x0_80_0_0_f098ad7469ff06c7f5ce851346219d43.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የፑቲን እና ትራምፕ የአላስካ ስብሰባ በመሪዎቹ መካከል መተማመን ለመፍጠር የመጀመርያው እርምጃ እንደሆነ የታሪክ ምሁሩ ገለፁ
12:16 18.08.2025 (የተሻሻለ: 12:24 18.08.2025) የፑቲን እና ትራምፕ የአላስካ ስብሰባ በመሪዎቹ መካከል መተማመን ለመፍጠር የመጀመርያው እርምጃ እንደሆነ የታሪክ ምሁሩ ገለፁ
መተማመን ከተፈጠረ በኋላ የወደፊት ፕሮግራሞችን መቅረፅ ይችላሉ ሲሉ ምሁሩ ጥላሁን ጣሰው ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያያት ተናግረዋል፡፡
“ትራምፕ ሩሲያ ጠል አቋሞችን ሲተቹ ማየት ደስ የሚል ነበር፡፡ ፑቲን በአላስካ ባረፉ የሁለተኛው ዓለም ጦርነት የሩሲያ ጀኞች መካነ መቃብር የአበባ ጉንጉን ማስቀመጣቸው አስደሳች ነበር፡፡ ፑቲንን ከአላስካ የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ኃላፊ ጋር ማየትም እንዲሁ ልብ የሚነካ ነበር” ብለዋል፡፡
የመጨረሻው ውጤት ለሁሉም ግልፅ ነው የሚሉት የታሪክ ምሁሩ፤ በዚህ ሁኔታ በታቸለ ፍጥነት ስምምነት ላይ መድረሱ ይሻላል ብለው እንደሚያስቡ ገልፀዋል፡፡
“ፕሬዝዳንት ትራምፕ በተደጋጋሚ የዩክሬን ጦርነት የእሳቸው እንዳልሆነ እና እሳቸው ፕሬዳንት ሆነው ቢሆን ኖሮ እንደማይፈጠር ይገልፃሉ፡፡ ይህ አቋም አሁንም አልተቀየረም፡፡ አውሮፓ እና ኪዬቭ በተሻለው የአሜሪካ መንገድ ቢጓዙ ይሻላቸዋል፡፡”
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X