https://amh.sputniknews.africa
በናይጄሪያ ጀልባ ተገልብጦ ከ40 በላይ ሰዎች መጥፋታቸው ተሠማ
በናይጄሪያ ጀልባ ተገልብጦ ከ40 በላይ ሰዎች መጥፋታቸው ተሠማ
Sputnik አፍሪካ
በናይጄሪያ ጀልባ ተገልብጦ ከ40 በላይ ሰዎች መጥፋታቸው ተሠማየናይጄሪያ የአደጋ ጊዜ አስተዳደር ኤጀንሲ ወደ ጎሮንዮ ገበያ 50 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ጀልባ በትናንትናው ዕለት ተገልብጦ ከ40 በላይ ሰዎች ጠፍተዋል ብሏል፡፡አሥር ሰዎች ከአደጋው... 18.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-18T12:04+0300
2025-08-18T12:04+0300
2025-08-18T12:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/12/1314792_0:105:1280:825_1920x0_80_0_0_46bbe142ac94708da4b12a2595988d2c.jpg
በናይጄሪያ ጀልባ ተገልብጦ ከ40 በላይ ሰዎች መጥፋታቸው ተሠማየናይጄሪያ የአደጋ ጊዜ አስተዳደር ኤጀንሲ ወደ ጎሮንዮ ገበያ 50 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ጀልባ በትናንትናው ዕለት ተገልብጦ ከ40 በላይ ሰዎች ጠፍተዋል ብሏል፡፡አሥር ሰዎች ከአደጋው የዳኑ ሲሆን በአካባቢው ባለሥልጣናት የሚደረገው የፍለጋ ሥራ ቀጥሏል።ይህ አሳዛኝ አደጋ ከሳምንታት በፊት በኒጀር ግዛት ውስጥ ከደረሰው ሌላ የሰዎችን ህይወት ከቀጠፈ የመገልበጥ አደጋ በኋላ የተከሰተ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/12/1314792_21:0:1260:929_1920x0_80_0_0_49db45b8ab62d2adf43a045aa33184e0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በናይጄሪያ ጀልባ ተገልብጦ ከ40 በላይ ሰዎች መጥፋታቸው ተሠማ
12:04 18.08.2025 (የተሻሻለ: 12:14 18.08.2025) በናይጄሪያ ጀልባ ተገልብጦ ከ40 በላይ ሰዎች መጥፋታቸው ተሠማ
የናይጄሪያ የአደጋ ጊዜ አስተዳደር ኤጀንሲ ወደ ጎሮንዮ ገበያ 50 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ጀልባ በትናንትናው ዕለት ተገልብጦ ከ40 በላይ ሰዎች ጠፍተዋል ብሏል፡፡
አሥር ሰዎች ከአደጋው የዳኑ ሲሆን በአካባቢው ባለሥልጣናት የሚደረገው የፍለጋ ሥራ ቀጥሏል።
ይህ አሳዛኝ አደጋ ከሳምንታት በፊት በኒጀር ግዛት ውስጥ ከደረሰው ሌላ የሰዎችን ህይወት ከቀጠፈ የመገልበጥ አደጋ በኋላ የተከሰተ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X