https://amh.sputniknews.africa
ዩክሬን በስሞልንስክ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በድሮን ባደረሰችው የሽብር ጥቃት የመስታወት መሰባበር ቢደረስም የጨረረ መጠን ጭማሪ አልታየም
ዩክሬን በስሞልንስክ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በድሮን ባደረሰችው የሽብር ጥቃት የመስታወት መሰባበር ቢደረስም የጨረረ መጠን ጭማሪ አልታየም
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬን በስሞልንስክ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በድሮን ባደረሰችው የሽብር ጥቃት የመስታወት መሰባበር ቢደረስም የጨረረ መጠን ጭማሪ አልታየምከስሞልንስክ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በላይ ሲበር የነበረ የዩክሬን ድሮን ተመትቶ እንደወደቀ እና... 18.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-18T10:30+0300
2025-08-18T10:30+0300
2025-08-18T10:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/12/1313659_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_936d060f68c632f153d56a7324a99eab.jpg
ዩክሬን በስሞልንስክ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በድሮን ባደረሰችው የሽብር ጥቃት የመስታወት መሰባበር ቢደረስም የጨረረ መጠን ጭማሪ አልታየምከስሞልንስክ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በላይ ሲበር የነበረ የዩክሬን ድሮን ተመትቶ እንደወደቀ እና በቦታው ላይ ፍንዳታ መከሰቱን ሮሳቶም ማስታወቁ የሚታወስ ነው። በዚህም ሳቢያ በህንጻው የኃይል ማመንጫ ክፍል 3 ላይ የመስኮት ጉዳት ደርሷል።ድሮኑ ተመትቶ ሲወድቅ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ እና በጣቢያው ሥራም ሆነ የጨረር መጠን ላይ ተፅዕኖ እንዳላሳደረ ተገልጿል።በዩክሬን ጦር ኃይል በኩል በስሞልንስክ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ላይ በተሞከረው ጥቃት ምክንያት የወንጀል ክስ እንደተመሰረተ የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ ለስፑትኒክ አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/12/1313659_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_1ca73362fcf8a52f7f940dde27a0f396.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዩክሬን በስሞልንስክ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በድሮን ባደረሰችው የሽብር ጥቃት የመስታወት መሰባበር ቢደረስም የጨረረ መጠን ጭማሪ አልታየም
10:30 18.08.2025 (የተሻሻለ: 10:34 18.08.2025) ዩክሬን በስሞልንስክ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በድሮን ባደረሰችው የሽብር ጥቃት የመስታወት መሰባበር ቢደረስም የጨረረ መጠን ጭማሪ አልታየም
ከስሞልንስክ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በላይ ሲበር የነበረ የዩክሬን ድሮን ተመትቶ እንደወደቀ እና በቦታው ላይ ፍንዳታ መከሰቱን ሮሳቶም ማስታወቁ የሚታወስ ነው። በዚህም ሳቢያ በህንጻው የኃይል ማመንጫ ክፍል 3 ላይ የመስኮት ጉዳት ደርሷል።
ድሮኑ ተመትቶ ሲወድቅ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ እና በጣቢያው ሥራም ሆነ የጨረር መጠን ላይ ተፅዕኖ እንዳላሳደረ ተገልጿል።
በዩክሬን ጦር ኃይል በኩል በስሞልንስክ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ላይ በተሞከረው ጥቃት ምክንያት የወንጀል ክስ እንደተመሰረተ የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ ለስፑትኒክ አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X