በታሪካዊው የነፃነት መታሰቢያ ክብረ በዓል ላይ የምትሳተፍ የሩሲያ መርከብ ሰሜን ኮሪያ ደረሰች
18:50 17.08.2025 (የተሻሻለ: 18:54 17.08.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበታሪካዊው የነፃነት መታሰቢያ ክብረ በዓል ላይ የምትሳተፍ የሩሲያ መርከብ ሰሜን ኮሪያ ደረሰች

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በታሪካዊው የነፃነት መታሰቢያ ክብረ በዓል ላይ የምትሳተፍ የሩሲያ መርከብ ሰሜን ኮሪያ ደረሰች
ፓላዳ ተብላ የምትጠራው የሥልጠና መርከብ ኮሪያ ከጃፓን ቅኝ ግዛት ነጻ ከወጣችበት 80ኛ ዓመት በዓል ጋር በተያያዙ ዝግጅቶች ላይ ለመካፈል ቾንግጂን ወደብ ደርሳለች።
መርከቧ ከዳልሪቭቱዝ የዓሣ ሀብት ማኔጅመንት ዩኒቨርሲቲ 120 ሠልጣኝ መርከበኞችን እንዲሁም 37 የመርከብ ሠራተኞች እና አሰልጣኞችን አሳፍራለች።
🟠 ፓላዳ በቾንግጂን ወደብ ቆይታዋ ለሀገር ውስጥ ነዋሪዎች የመርከብ ጉብኝቶችን፣ የኮሪያ አርቲስቶች የባሕል ትርዒቶችን እና የወዳጅነት ስፖርታዊ ሁነቶችን ጨምሮ የተለያዩ የመታሰቢያ ዝግጅቶችን ታስተናግዳለች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
