https://amh.sputniknews.africa
የኮትዲቯር ተፎካካሪ ፓርቲ የፕሬዝዳንቱን ለአራተኛ ጊዜ የመወዳደር ዕቅድ በመቃወም ሰልፍ አካሄደ
የኮትዲቯር ተፎካካሪ ፓርቲ የፕሬዝዳንቱን ለአራተኛ ጊዜ የመወዳደር ዕቅድ በመቃወም ሰልፍ አካሄደ
Sputnik አፍሪካ
የኮትዲቯር ተፎካካሪ ፓርቲ የፕሬዝዳንቱን ለአራተኛ ጊዜ የመወዳደር ዕቅድ በመቃወም ሰልፍ አካሄደ ትናንት በአቢጃን ጎዳናዎች ላይ የወጡት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የፕሬዝዳንት አላሳን ኡታራን በድጋሚ የመወዳደር ዕቅድ ውድቅ አድርገዋል። "ቀን ከሌሊት... 17.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-17T18:31+0300
2025-08-17T18:31+0300
2025-08-17T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/11/1307240_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_83116ac2f602476abdbad83f46a74d77.jpg
የኮትዲቯር ተፎካካሪ ፓርቲ የፕሬዝዳንቱን ለአራተኛ ጊዜ የመወዳደር ዕቅድ በመቃወም ሰልፍ አካሄደ ትናንት በአቢጃን ጎዳናዎች ላይ የወጡት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የፕሬዝዳንት አላሳን ኡታራን በድጋሚ የመወዳደር ዕቅድ ውድቅ አድርገዋል። "ቀን ከሌሊት እንቃወማለን...ለአራተኛ ጊዜ ሥልጣን አይዝም" ሲሉ የቀድሞው ፕሬዝዳንት ላውረንት ባግቦ ተናግረዋል። የ83 ዓመቱ ኡታራ እ.ኤ.አ በ2016 የፀደቀው ሕገ-መንግስት በድጋሚ እንድወዳደር ይፈቅዳል በማለት ቢከራከሩም፤ ከውድድሩ የታገዱት ባግቦ እና የቀድሞው የክሬዲት ስዊዝ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቲድጃን ቲያም የፕሬዝዳንቱን መከራከሪያ አጥብቀው ተቃውመውታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኮትዲቯር ተፎካካሪ ፓርቲ የፕሬዝዳንቱን ለአራተኛ ጊዜ የመወዳደር ዕቅድ በመቃወም ሰልፍ አካሄደ
Sputnik አፍሪካ
የኮትዲቯር ተፎካካሪ ፓርቲ የፕሬዝዳንቱን ለአራተኛ ጊዜ የመወዳደር ዕቅድ በመቃወም ሰልፍ አካሄደ
2025-08-17T18:31+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/11/1307240_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_932fbf396a9cab29dc79d63a878159bf.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኮትዲቯር ተፎካካሪ ፓርቲ የፕሬዝዳንቱን ለአራተኛ ጊዜ የመወዳደር ዕቅድ በመቃወም ሰልፍ አካሄደ
18:31 17.08.2025 (የተሻሻለ: 18:34 17.08.2025) የኮትዲቯር ተፎካካሪ ፓርቲ የፕሬዝዳንቱን ለአራተኛ ጊዜ የመወዳደር ዕቅድ በመቃወም ሰልፍ አካሄደ
ትናንት በአቢጃን ጎዳናዎች ላይ የወጡት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የፕሬዝዳንት አላሳን ኡታራን በድጋሚ የመወዳደር ዕቅድ ውድቅ አድርገዋል።
"ቀን ከሌሊት እንቃወማለን...ለአራተኛ ጊዜ ሥልጣን አይዝም" ሲሉ የቀድሞው ፕሬዝዳንት ላውረንት ባግቦ ተናግረዋል።
የ83 ዓመቱ ኡታራ እ.ኤ.አ በ2016 የፀደቀው ሕገ-መንግስት በድጋሚ እንድወዳደር ይፈቅዳል በማለት ቢከራከሩም፤ ከውድድሩ የታገዱት ባግቦ እና የቀድሞው የክሬዲት ስዊዝ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቲድጃን ቲያም የፕሬዝዳንቱን መከራከሪያ አጥብቀው ተቃውመውታል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X