አሜሪካ የዶንባስ ግዛት ሙሉ በሙሉ በሩሲያ ቁጥጥር ስር እንዲውል አትደግፍም ሲሉ ሩብዮ ተናገሩ
17:31 17.08.2025 (የተሻሻለ: 17:44 17.08.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአሜሪካ የዶንባስ ግዛት ሙሉ በሙሉ በሩሲያ ቁጥጥር ስር እንዲውል አትደግፍም ሲሉ ሩብዮ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
አሜሪካ የዶንባስ ግዛት ሙሉ በሙሉ በሩሲያ ቁጥጥር ስር እንዲውል አትደግፍም ሲሉ ሩብዮ ተናገሩ
አክለውም አሜሪካ ከሩሲያ ጋር ስለዩክሬን የወሰን ጉዳዮች፣ የደኅንነት ዋስትናዎች እና የኪዬቭ ወታደራዊ ትብብሮች ላይ ንግግር እያደረገች እንደሆነ ተናግረዋል።
አያይዘውም አሜሪካ ለዩክሬን የሚሰጠውን የደህንነት ዋስትና አስመልክቶ በነገው ዕለት ከዘለንስኪ ጋር ትወያያለች ብለዋል።
በአላስካው የፑቲን-ትራምፕ ውይይት የኒውክሌር ስምምነት ጉዳዮች አለመነሳታቸውንም ገልፀዋል።
አሜሪካ ቻይና የሩሲያን ነዳጅ በማጣራቷ ማዕቀብ መጣል የዓለም የኃይል ዋጋን ያንራል የሚል ስጋት እንዳላት ሩቢዮ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X