አሜሪካ የዶንባስ ግዛት ሙሉ በሙሉ በሩሲያ ቁጥጥር ስር እንዲውል አትደግፍም ሲሉ ሩብዮ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአሜሪካ የዶንባስ ግዛት ሙሉ በሙሉ በሩሲያ ቁጥጥር ስር እንዲውል አትደግፍም ሲሉ ሩብዮ ተናገሩ
አሜሪካ የዶንባስ ግዛት ሙሉ በሙሉ በሩሲያ ቁጥጥር ስር እንዲውል አትደግፍም ሲሉ ሩብዮ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.08.2025
ሰብስክራይብ

አሜሪካ የዶንባስ ግዛት ሙሉ በሙሉ በሩሲያ ቁጥጥር ስር እንዲውል አትደግፍም ሲሉ ሩብዮ ተናገሩ

አክለውም አሜሪካ ከሩሲያ ጋር ስለዩክሬን የወሰን ጉዳዮች፣ የደኅንነት ዋስትናዎች እና የኪዬቭ ወታደራዊ ትብብሮች ላይ ንግግር እያደረገች እንደሆነ ተናግረዋል።

አያይዘውም አሜሪካ ለዩክሬን የሚሰጠውን የደህንነት ዋስትና አስመልክቶ በነገው ዕለት ከዘለንስኪ ጋር ትወያያለች ብለዋል።

በአላስካው የፑቲን-ትራምፕ ውይይት የኒውክሌር ስምምነት ጉዳዮች አለመነሳታቸውንም ገልፀዋል።

አሜሪካ ቻይና የሩሲያን ነዳጅ በማጣራቷ ማዕቀብ መጣል የዓለም የኃይል ዋጋን ያንራል የሚል ስጋት እንዳላት ሩቢዮ ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0