https://amh.sputniknews.africa
የአውሮፓ ኃይሎች እና ዘለንሰኪ ወደ ፑቲን-ትራምፕ አቋም መምጣት ይኖርባቸዋል - የቀድሞው የኢትዮጵያ ዲፕሎማት
የአውሮፓ ኃይሎች እና ዘለንሰኪ ወደ ፑቲን-ትራምፕ አቋም መምጣት ይኖርባቸዋል - የቀድሞው የኢትዮጵያ ዲፕሎማት
Sputnik አፍሪካ
የአውሮፓ ኃይሎች እና ዘለንሰኪ ወደ ፑቲን-ትራምፕ አቋም መምጣት ይኖርባቸዋል - የቀድሞው የኢትዮጵያ ዲፕሎማት"ሩሲያ ጦርነቱን እያሸነፈች ነው። የጦርነቱ መቀጠል በአውሮፓውያኑ ይወሰናል። ነገር ግን ወደራሳቸው እንደሚመለሱ እና ሦስቱ መሪዎች ምንልባትም... 17.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-17T17:03+0300
2025-08-17T17:03+0300
2025-08-17T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/11/1305724_0:91:1280:811_1920x0_80_0_0_10f0fe3e340249269c59798057c6636e.jpg
የአውሮፓ ኃይሎች እና ዘለንሰኪ ወደ ፑቲን-ትራምፕ አቋም መምጣት ይኖርባቸዋል - የቀድሞው የኢትዮጵያ ዲፕሎማት"ሩሲያ ጦርነቱን እያሸነፈች ነው። የጦርነቱ መቀጠል በአውሮፓውያኑ ይወሰናል። ነገር ግን ወደራሳቸው እንደሚመለሱ እና ሦስቱ መሪዎች ምንልባትም ከአውሮፓ አጋሮች ጋር ሲገናኙ እንደሚስማሙ አስባለሁ። በሚገናኙበት ወቅት ሁሉም የየራሱን አቋም ስለሚያወጣ በዚያ መንገድ በሂደት ሰላም ይፈጥራል" ሲሉ አምባሳደር ጥሩነህ ዜና ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። የፑቲን እና ትራምፕ የአላስካ ውይይት ያለምንም ወቀሳ እና መካሰስ በአዎንታዊ መንገድ እንደተካሄደም ነው የተናገሩት አምባሳደር ጥሩነህ። እንደ ዲፕሎማቱ ማብራሪያ የሩሲያ እና አሜሪካ ችግር መፈታት፤ "በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ውጥረት ያረግባል። በሀገራቱ መካከል ብቻ ሳይሆን በዓለም ላይ ያለው ውጥረት ይቀንሳል።" ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/11/1305724_39:0:1242:902_1920x0_80_0_0_17595e6b129686612ec07a1cfec34ffd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአውሮፓ ኃይሎች እና ዘለንሰኪ ወደ ፑቲን-ትራምፕ አቋም መምጣት ይኖርባቸዋል - የቀድሞው የኢትዮጵያ ዲፕሎማት
17:03 17.08.2025 (የተሻሻለ: 17:04 17.08.2025) የአውሮፓ ኃይሎች እና ዘለንሰኪ ወደ ፑቲን-ትራምፕ አቋም መምጣት ይኖርባቸዋል - የቀድሞው የኢትዮጵያ ዲፕሎማት
"ሩሲያ ጦርነቱን እያሸነፈች ነው። የጦርነቱ መቀጠል በአውሮፓውያኑ ይወሰናል። ነገር ግን ወደራሳቸው እንደሚመለሱ እና ሦስቱ መሪዎች ምንልባትም ከአውሮፓ አጋሮች ጋር ሲገናኙ እንደሚስማሙ አስባለሁ። በሚገናኙበት ወቅት ሁሉም የየራሱን አቋም ስለሚያወጣ በዚያ መንገድ በሂደት ሰላም ይፈጥራል" ሲሉ አምባሳደር ጥሩነህ ዜና ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
የፑቲን እና ትራምፕ የአላስካ ውይይት ያለምንም ወቀሳ እና መካሰስ በአዎንታዊ መንገድ እንደተካሄደም ነው የተናገሩት አምባሳደር ጥሩነህ።
እንደ ዲፕሎማቱ ማብራሪያ የሩሲያ እና አሜሪካ ችግር መፈታት፤ "በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ውጥረት ያረግባል። በሀገራቱ መካከል ብቻ ሳይሆን በዓለም ላይ ያለው ውጥረት ይቀንሳል።"
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X