https://amh.sputniknews.africa
ለዩክሬን ሰላም ኪዬቭ ከወረረቻቸው የሩሲያ ክልሎች መልቀቅ እንደሚኖርባት የቀድሞ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ጠቆሙ
ለዩክሬን ሰላም ኪዬቭ ከወረረቻቸው የሩሲያ ክልሎች መልቀቅ እንደሚኖርባት የቀድሞ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ጠቆሙ
Sputnik አፍሪካ
ለዩክሬን ሰላም ኪዬቭ ከወረረቻቸው የሩሲያ ክልሎች መልቀቅ እንደሚኖርባት የቀድሞ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ጠቆሙ ሩሲያ የኔ ናቸው የምትላቸው ዜጎቿ በኃይል የተያዙባቸውን ክልሎች መቆጣጠሯ አይቀርም። ስለዚህ ዩክሬን የተረታችበትን ጦርነት እዋጋለሁ ማለቷ... 16.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-16T20:53+0300
2025-08-16T20:53+0300
2025-08-16T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/10/1299243_0:0:1200:675_1920x0_80_0_0_e843ee2c36d760cd755572c675718d46.jpg
ለዩክሬን ሰላም ኪዬቭ ከወረረቻቸው የሩሲያ ክልሎች መልቀቅ እንደሚኖርባት የቀድሞ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ጠቆሙ ሩሲያ የኔ ናቸው የምትላቸው ዜጎቿ በኃይል የተያዙባቸውን ክልሎች መቆጣጠሯ አይቀርም። ስለዚህ ዩክሬን የተረታችበትን ጦርነት እዋጋለሁ ማለቷ አይጠቅማትም ሲሉ አምባሰደር ጥሩነህ ዜና ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ዩክሬናውያን እየሞቱ ነው። ብዙ ግዛቶች እየተያዘባቸው ነው። ጦርነቱ ቶሎ እንደማይቆም ተረድተዋል። የሚገደዱም ይመስለኛል። አውሮፓውያን እንዲቀጥሉ ቢገፉም፤ ዩክሬን የተሸነፈችበትን ጦርነት እየተዋጋች ነው።" "የሩሲያ ጦር ጥቃቱን ቀጥሏል።...ዘገባዎች እንደሚገልፁት በቅርቡ 20% የሚሆነው የዩክሬን ግዛት ተይዟል። ሰላም ለሁለቱም ወገኖች የሚጠቅም ነው፤ ምክንያቱም አንዳንድ የአውሮፓ ሀገራት እንደሚመኙት ዩክሬን ይህን ጦርነት አታሸንፍም ብዬ አስባለሁ።" ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/10/1299243_150:0:1050:675_1920x0_80_0_0_930c5ea55ce110764cb9a9eeb17bceff.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ለዩክሬን ሰላም ኪዬቭ ከወረረቻቸው የሩሲያ ክልሎች መልቀቅ እንደሚኖርባት የቀድሞ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ጠቆሙ
20:53 16.08.2025 (የተሻሻለ: 20:54 16.08.2025) ለዩክሬን ሰላም ኪዬቭ ከወረረቻቸው የሩሲያ ክልሎች መልቀቅ እንደሚኖርባት የቀድሞ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ጠቆሙ
ሩሲያ የኔ ናቸው የምትላቸው ዜጎቿ በኃይል የተያዙባቸውን ክልሎች መቆጣጠሯ አይቀርም። ስለዚህ ዩክሬን የተረታችበትን ጦርነት እዋጋለሁ ማለቷ አይጠቅማትም ሲሉ አምባሰደር ጥሩነህ ዜና ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ዩክሬናውያን እየሞቱ ነው። ብዙ ግዛቶች እየተያዘባቸው ነው። ጦርነቱ ቶሎ እንደማይቆም ተረድተዋል። የሚገደዱም ይመስለኛል። አውሮፓውያን እንዲቀጥሉ ቢገፉም፤ ዩክሬን የተሸነፈችበትን ጦርነት እየተዋጋች ነው።"
"የሩሲያ ጦር ጥቃቱን ቀጥሏል።...ዘገባዎች እንደሚገልፁት በቅርቡ 20% የሚሆነው የዩክሬን ግዛት ተይዟል። ሰላም ለሁለቱም ወገኖች የሚጠቅም ነው፤ ምክንያቱም አንዳንድ የአውሮፓ ሀገራት እንደሚመኙት ዩክሬን ይህን ጦርነት አታሸንፍም ብዬ አስባለሁ።"
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X