https://amh.sputniknews.africa
በሩሲያ-አሜሪካ የአላስካ ስብሰባ አሸናፊ ሆነው የወጡት ፑቲን ናቸው - ኢትዮጵያዊው የፖለቲካ ተመራማሪ
በሩሲያ-አሜሪካ የአላስካ ስብሰባ አሸናፊ ሆነው የወጡት ፑቲን ናቸው - ኢትዮጵያዊው የፖለቲካ ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
በሩሲያ-አሜሪካ የአላስካ ስብሰባ አሸናፊ ሆነው የወጡት ፑቲን ናቸው - ኢትዮጵያዊው የፖለቲካ ተመራማሪ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ተቃውሞ ቢገጥማቸውም ስብሰባውን በማካሄዳቸው ሊመሠገኑ ይገባል። ትራምፕ የምዕራቡን ስብስብ የጋራ ድምፅ የመወሰን አቅማቸውን... 16.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-16T18:34+0300
2025-08-16T18:34+0300
2025-08-16T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/10/1298591_0:4:1280:724_1920x0_80_0_0_f2b631de1fb0b767baf0dd5f336f488f.jpg
በሩሲያ-አሜሪካ የአላስካ ስብሰባ አሸናፊ ሆነው የወጡት ፑቲን ናቸው - ኢትዮጵያዊው የፖለቲካ ተመራማሪ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ተቃውሞ ቢገጥማቸውም ስብሰባውን በማካሄዳቸው ሊመሠገኑ ይገባል። ትራምፕ የምዕራቡን ስብስብ የጋራ ድምፅ የመወሰን አቅማቸውን አሳይተዋል ሲሉ የፖለቲካ ባለሙያው አስናቀ ከፋለ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት ተናግረዋል። "አንድ ግልፅ የሆነው ነገር በምዕራውያን መካከል ክፍፍል መፈጠሩ ነው። ፕሬዝዳንት ፑቲን ምንም እንኳን ሩሲያ ውግዘት እና ማጠልሸት ቢደርስባትም አላስካ ተጉዘው፤ ከዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ጋር ስብሰባ በማካሄዳቸው በብዙ መንገዶች አሸናፊ ናቸው።" ተመራማሪው አክለውም አውሮፓውያኑ እና ዘለንስኪ ግጭቱ እንዲቆም የማይስማሙ ከሆነ፤ ትራምፕ ጦርነቱን ሙሉ በሙሉ ለምዕራብ አውሮፓ በመተው አሜሪካን ሊያስወጡ ይችላሉ ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/10/1298591_156:0:1125:727_1920x0_80_0_0_4451e5d7ae0f4d231af66fd865723455.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሩሲያ-አሜሪካ የአላስካ ስብሰባ አሸናፊ ሆነው የወጡት ፑቲን ናቸው - ኢትዮጵያዊው የፖለቲካ ተመራማሪ
18:34 16.08.2025 (የተሻሻለ: 18:44 16.08.2025) በሩሲያ-አሜሪካ የአላስካ ስብሰባ አሸናፊ ሆነው የወጡት ፑቲን ናቸው - ኢትዮጵያዊው የፖለቲካ ተመራማሪ
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ተቃውሞ ቢገጥማቸውም ስብሰባውን በማካሄዳቸው ሊመሠገኑ ይገባል። ትራምፕ የምዕራቡን ስብስብ የጋራ ድምፅ የመወሰን አቅማቸውን አሳይተዋል ሲሉ የፖለቲካ ባለሙያው አስናቀ ከፋለ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት ተናግረዋል።
"አንድ ግልፅ የሆነው ነገር በምዕራውያን መካከል ክፍፍል መፈጠሩ ነው። ፕሬዝዳንት ፑቲን ምንም እንኳን ሩሲያ ውግዘት እና ማጠልሸት ቢደርስባትም አላስካ ተጉዘው፤ ከዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ጋር ስብሰባ በማካሄዳቸው በብዙ መንገዶች አሸናፊ ናቸው።"
ተመራማሪው አክለውም አውሮፓውያኑ እና ዘለንስኪ ግጭቱ እንዲቆም የማይስማሙ ከሆነ፤ ትራምፕ ጦርነቱን ሙሉ በሙሉ ለምዕራብ አውሮፓ በመተው አሜሪካን ሊያስወጡ ይችላሉ ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X